Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.

«የምርጫ ውጤቱ ተቀባይነት የለውም» ራይላ ኦዲንጋ

የኬንያ የምርጫ እና ድንበር አካላይ ኮሚሽን ባለፈው ሐሙስ በተካሄደው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ 98 በመቶ የሚሆነውን የመራጮች ድምጽ አግኝተው መመረጣቸውን ትናንት ማውጁን ተከትሎ የተቃዋሚው መሪ ራይላ ኦዲንጋ ዛሬ ከሰዐት[…] […]

እነ ንግሥት ይርጋ ለሦስተኛ ጊዜ ለብይን ተቀጠሩ

በማረሚያ ቤት የሚደርሱ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችን ለፍርድ ቤት አቤት በማለቷ በማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣት ለችሎት ገለፀች።[…] […]

የዓለም ዜና

[…] […]

የቢቢኤን የዕለቱ ዜናዎች: የመከላከያ ሠራዊቱ ጉዳይ | የበቀለ ገርባ መጨረሻ | የነንግስት ይርጋ የፍርድ ቤት ውሎና ሌሎችም

የቢቢኤን የዕለቱ ዜናዎች: የመከላከያ ሠራዊቱ ጉዳይ | የበቀለ ገርባ መጨረሻ | የነንግስት ይርጋ የፍርድ ቤት ውሎና ሌሎችም […]

“ሁላችንም ህዝባችንን ለማዳን ለኣንድነት ዘብ እንቁም” – ከአሰገደ ገብረ ሥላሴ

“በዘር በብሄር ዜጎች በመከፋፈል በሃገራቸው እንደባእድ በጥይት በድንጋይ በግፍ መግደል ይቁም !!” በሀገራችን በዘመነ ኣገዛዝ ኢህኣደግና ኣባል ፓርቲዎች በህወሓት ባኣዴን ኣማራ ትግራይ በሚሊ ልዩነት የሁለቱ ፓርቲውች እጅ ማስገባት ተጨሙሮበት በጎንደር ፣በኣርማጭሆ ፣በመተማ ፣ በወልቃይት ፣ በጎጃም ባህርዳር የተቀጠፉ ዜጎች ቁጥር ስፍር የለለው የወደመውና የተወረሩ በህዝቦች መካከል ቂም በቀል ጥላቻ ከፈጠሩ በኃላ በመጨረሻ የኣባይ ወሉና የገዱ […] […]

የተቃውሞ ስልፍ በአስመራ

ዋዜማ ራዲዮ- በኤርትራ አስመራ ከተማ ዛሬ በድንገት በተደረገ የተቃውሞ ስልፍ ተማሪዎችና ፖሊሶች ተጋጩ።
የትምህርት ቤታቸው የቦርድ ዳይሬክተር መታሰራቸውን የተቃወሙ ተማሪዎች በፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ቢሮ ዳጃፍ ስልፍ ለማድረግ ሲሞክሩ በታጣቂዎች የተኩስ እሩምታ ገጥሟቸዋል።

በግጭቱ ስለደረሰው ጉዳት የታወቀ ነገር የለም። በኤርትራ ይህን መስል ስልፍ ማድረግ ፈፅሞ የማይታስብ ሆኖ ቆይቷል። የቦርድ ስብሳቢው ሀጂ ሙሳ የታሰሩት በታሪኩ ከእስልምና እምነት ጋር የተያያዘው ትምህርት ቤት ሴት ተማሪዎች ሂጃብ እንዲያወልቁ በመንግስት የተሰጠውን ትዕዛዝ ባለመቀበላቸው ነበር። ትምህርት ቤቱ ከሀምሳ አመት በፊት የተቋቋመ ነው።ማክስኞ በተደረገው ስልፍ ላይ ከተማሪዎቹ በተጨማሪ የእስልምና ተከታይ የሆኑ የአስመራ ነዋሪዎች ተሳትፈዋል።
ሀጂ ሙሳ የዘጠና አመት አዛውንት ሲሆኑ በሙስሊሙ ማህበረሰብ ዘንድ ከፍተኛ ተወዳጅነት ያላቸው ናቸው።
በአስመራ የፀጥታ ሀይሎች ምሽቱን ቤት ለቤት በመዞር ቁጥራቸው ያልታወቀ ስዎችን ያሰሩ ሲሆን አንዳድንድ ወጣቶች ከተማዋን ጥለው ሸሽተዋል።
በአሰመራ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ የፀጥታ ማሳሰቢያ ያወጣ ሲሆን በመሀል አስመራ በተለያዩ አቅጣጫዎች የተኩስ እሩምታ መሰማቱን ተናግሯል። ከኤርትራ መንግስት የተሰጠ አስተያየት የለም።

The post የተቃውሞ ስልፍ በአስመራ appeared first on Wazemaradio.

[…]

እነ ኦሊያድ በቀለ (ድምፃዊት ሴና ሰለሞን) ያቀረቡት የመቃወሚያ ብይን አልተሰራም

“ጥሩ ሁኔታ ላይ አይደለሁም።” 7ኛ ተከሳሽ ኤሊያስ ክፍሌ “ሰርቫይቭ አድርገን ከዚህ ማረሚያ ቤት የምንወጣ አይመስለኝም።” 4ኛ ተከሳሽ ኢፋ ገመቹ ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ፕሮጀክት እውቋ የኦሮምኛ ዘፋኝ ሴና ሰለሞንን ጨምሮ ሌሎች በሙዚቃ እንዲሁም በጋዜጠኝነት ስራ ላይ ተሰማርተው የነበሩ ሰባት ወጣቶች ዛሬ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበው ነበር። እነ ኦሊያድ በቀለ በሚል መዝገብ የተካከተቱት እነዚህ […] […]

የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በቀለ ገርባን በሰበብ በእስር ለማቆየት የጻፈው ደብዳቤ

(ዘ-ሐበሻ) የተከሰሱበትን የሽብር ወንጀል በውጭ ሆነው እንዲከታተሉ በዋስ እንዲወጡ የተወሰነላቸው አቶ በቀለ ገርባ ይህ ዘገባ እስከተሰራጨበት ጊዜ ድረስ አልተፈቱም:: ለዋስትና የሚሆነ 30 ሺህ ብር ወዲያውኑ የተከፈለ ቢሆንም የቂሊንጦ ማረሚያ ቤት ለምን እስካሁን እንዳልፈታቸው ሰበብ የያዘ ደብዳቤ ለፍርድ ቤት ጽፏል:: ደብዳቤው ይኸው:- […]

ንግስት ይርጋ በማረሚያ ቤቱ ኃላፊዎች ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣት ገለፀች

(በጌታቸው ሺፈራው) በአማራ ክልል በነበረው ህዝባዊ እምብይተኝነት ሰበብ የ”ሽብር ክስ” የተመሰረተባቸው እነ ንግስት ይርጋ ዓቃቤ ህግ ያቀረበባቸው ማስረጃ መሰረት ይከላከሉ ወይም በነፃ ይሰናበቱ የሚለውን ለመበየን ቀጠሮ ተሰጥቷቸው የነበር ቢሆንም ብይኑ አልተሰራም ተብሎ ብይኑን ለመስራት ለ3ኛ ጊዜ ለህዳር 1/2010 ቀጠሮ ተሰጥቶባቸዋል። […]

ግሎባል አልያንስ ለኢሉባቡር ተፈናቃዮች የላከው ገንዘብ ለተፈናቃዮቹ እንዳይደርስ ተከለከለ

(ኢሳት ዜና–ጥቅምት 21/2010)በቅርቡ በኢሉባቡር ዞን በተፈጠረው ግጭት ለተፈናቀሉ ዜጎች ግሎባል አልያንስ የላከው ከግማሽ ሚሊዮን ብር የሚበልጥ ገንዘብ ለተፈናቃዮቹ እንዳይደርስ ተከለከለ። በመላው አለም በኢትዮጵያውያን ላይ የሚደርሱ ችግሮችን ለመታደግ የተቋቋመው አለምአቀፍ ትብብር[…] […]

Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.