First press conference of “Sebhidri” Civic Association Tigrai
[…]
|
|||||||
ነባርና ታዋቂ የህወሓት ቁልፍ ሰዎች አሜሪካ መታየታቸው በወፍ በረር ሲዘከር መሰንበቱ ይታወሳል። ከሶስት ሳምንት በፊት የህወሓት ሰዎች አሜሪካ ቤት ለመግዛትና ኑሯቸውን ለማደላደል እንደመጡ ተደርጎ ስም እየተጠቀሰ ሲነገርም ቆይቷል። ተቀማጭነታቸው በአሜሪካ የሆነ የጎልጉል የዘወትር ታማኝ ዲፕሎማት መረጃ አቀባይ ግን ጉዳዩ ሌላ እንደሆነ ነው የሚናገሩት። እንደ ዲፕሎማቱ መረጃ የህወሓት ቁልፍ ሰዎች አሜሪካ ድረስ የመጡት ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ […] […] ቀደም ሲል በሃዋሳ፣ ባለፈው ቅዳሜ በመስቀል አደባባይ በተቀነባበረ ሁኔታ የደረሰውን የቦንብ ፍንዳታ፣ በቤኒሻንጉል በተለያዩ ቦታዎችና በተለይም በአሶሳ የደረሰንና እየደረሰ ያለውን የዘር ማጥራት ጭፍጨፋ፣ ሕዝብ ወደ ምሬት እንዲሄድ ሆን ተብሎ የሚደረግ የኢኮኖሚ አሻጥር፣ በጥሞና ለምትከታተሉ ሁሉ፤ በባህር ዳር ለጠቅከላይ ሚኒስትር ዓቢይ አህመድ ቀና ተግባርና የለውጥ ሩጫ እውቅና ለመስጠት የተጠራውን ሰልፍ ለማወክ ከወዲሁ ቦንብ ሲያዘዋውሩ መያዛቸውን ለሰማችሁ፣ […] […] Ogaden crude oil inauguration at the presence of PM Abiy Ahmed ዋዜማ ራዲዮ- የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃነት ግንባር በሶማሌ ክልል የተጀመረውን ነዳጅ የማውጣት ፕሮጀክት እንደሚቃወምና የኦጋዴን የራስን ዕድል በራስ መወሰን ሳይረጋገጥ የሚደረግ እንቅስቃሴ ህገ ወጥ ዝርፊያ ነው ብሎ እንደሚያምን አስታወቀ። የኦጋዴን ብሄራዊ ነፃነት ግንባር ፕሮጀክቱ ተግባራዊ ከመደረጉ አስቀድሞ የክልሉ የፖለቲካ ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ አለበለዚያ ግን ተግባራዊ መደረጉን አጥብቆ እንደሚቃወም ተናግሯል። The post የኦጋዴን ነፃነት ግንባር በኦጋዴን የሚደረገውን የነዳጅ ማውጣት ተቃወመ appeared first on Wazemaradio. […] Addis Ababa, June 28, 2018 –Ethiopia and Eritrea will hold a meeting at leaders-level soon, said the Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia. Dr Workneh Gebeyehu, Minister of Foreign Affairs said that Prime Minister Dr Abiy Ahmed of Ethiopia and Eritrean President Isaias Afeworki will meet soon. According to him, the visit by the Eritrean delegation […] […] ዛሬ ሰኔ 20፣ 2010 ዓ.ም ጠቅላዩ ከአርቱ ማህበረሰብ ጋር በጠ/ሚ/ር ጽ/ቤት አዳራሽ ከጠዋቱ 03፡00-05፡30 ድረስ በኪነ ጥበብ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል። ምንም እንኳ ከባህልና ቱሪዝም ሚ/ር የታደለው የመጥሪያ ደብዳቤ “ሥልጠና” ቢልም፣ ነገሩ ስልጠና ሳይሆን ውይይት ነበር፤ የውይይት ጊዜ ቢያንስም። ዶ/ር አብይ የ”ሰተቴ” እና “እርካብና መንበር” መፃህፍቶች ደራሲ መሆናቸውንም ነግረውናል። የተወሰኑ ኮፒዎችንም በነፃ አድለዋል። እውነቱን ለመናገር […] […]
ዋዜማ ራዲዮ፡ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ዋና ከተማ አሶሳ ስኔ 18 ምሽት ላይ የተቀሰቀሰ ብሄር ላይ ያነጣጠረ ጥቃት ተባብሶ ለሰው ህይወት መጥፋትና መቁሰል እንዲሁም መፈናቀል ምክንያት ሆኗል። ከኦሶሳ ሆስፒታል ያገኘነው መረጃ እንደሚያመለክተው እስካሁን የስምንት ስዎች ህይወት ሲያልፍ በርካታ ስዎች ላይ ከባድ ጉዳት ደርሷል፣ በሆስፒታል እየተረዱ ነው። “ተድበስቦ ነው እንጂ ከበፊትም በርታዎች “ሀበሻ ይውጣ” እያሉ ትንኮሳ ያደርጉ ነበር” ነዋሪዎቹ እንደሚያስረዱት። መከላከያ ሰራዊት ዛሬ ረፋዱን ወደ ስፍራው ከደረሰ በኋላ ግጭቱ ረግቧል ህብረተሰቡንም አረጋግቷል ፡፡ ” አሁኑ ሰአት የሀይማኖት አባቶችና የአገር ሽማግሌዎች ወጣቱን እያወያዩ ነው” ብለዋል አቶ ቶፊቅ፡፡ የክልሉ መንግስት ሀላፊዎች በጉዳዩ ላይ ምላሽ እንዲሰጡን በተደጋጋሚ ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም። የክልሉ የኮምኒኬሽን ቢሮ ጉዳዩ በከፍተኛ ሀላፊዎች መግለጫ ይሰጥበታል ከማለት ውጪ ምላሽ ለመስጠት ሳይፈቅድ ቀርቷል። The post በአሶሳ በተከሰተው ብሄር ተኮር ጥቃት በርካታ ሰዎች ተጎድተዋል appeared first on Wazemaradio. […] በባድመ ጉዳይ የሰሞኑ የህወሓትና የደጋፊዎቹ የማደናገሪያ ጉንጭ አልፋ ሙግት ብዙዎችን ያሰገረመ ከመሆኑ አልፎ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓቢይ አህመድን በፓርላማ በሚያስጠይቅ መልኩ የቀረበ ትዕይንት ሆኖ አልፏል። ራሱ ህወሓት በቆሰቆሰው እሣት የኢትዮጵያን ሕዝብ በ“ድንበር ተደፈረ” ማጭበርበሪያ ካስማገደ እና የፈንጂ ማምከኛ ካደረገ በኋላ አልጀርስ ላይ የአሸባሪና ወንበዴው ህወሓት መሪ በነበረው መለስ ዜናዊ አማካኝነት ባድመን ለኤርትራ አስረክቧል። ከዚያም አልፎ በሌላው […] […] ዋዜማ ራዲዮ- ኢኤን ኤን(ENN) ቴሌቭዥን ጣቢያ ከሀምሌ አንድ ጀምሮ ስርጭቱን አቋርጦ በይፋ ሊዘጋ መሆኑ ተሰማ። ኢኤንኤን በሀገሪቱ ህዝባዊ ተቃውሞ በተፋፋመበት ወቅት ሁከት አባባሽና “ብሄር ከብሄር ለማጋጨት የሚቀሰቅስ” ዘገባ በማቅረብ ከፍተኛ ተቃውሞ ቀርቦበት ነበር። ከሕወሐት አመራሮች ጋር የቀረብ ግንኙነት ያለው ኢኤንኤን መቀመጫውን አዲስ አበባ አድርጎ ወቅታዊ ጉዳዮችንና የመዝናኛ ይዘት ያላቸውን ፕሮግራሞች ያቀርብ ነበር። The post ኢኤን ኤን (ENN) ቴሌቭዥን ጣቢያ ከሀምሌ አንድ ጀምሮ ስርጭቱን ያቋርጣል appeared first on Wazemaradio. […]
ዋዜማ ራዲዮ- የትግራይን ክልል የሚመራውና እስከቅርብ ጊዜ በሀገሪቱ የፖለቲካ አመራር የፈላጭ ቆራጭነት ሚና የነበረው ሕወሐት በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አመራር ላይ ሁለት የተለያዩ አቋሞችን ለማስታረቅ መቸገሩ ተሰማ። በድርጅቱ በመካከለኛ ሀላፊነት ላይ ያሉና (የለውጥ ሀሳብ ደጋፊ የሆኑ) ሶስት አባላቱ እንደነገሩን አንዳንድ የሕወሐት አመራሮች ዶ/ር አርከበ ዕቁባይንና ዶ/ር ደብረጺዮን ገብረሚካኤልን ጨምሮ በድርጅቱ ተሰሚነት ያላቸው አመራሮች በኢትዮጵያ በመጣው ለውጥ ውስጥ ሀገሪቱን ወደተሻለ መረጋጋትና ስላም በመመለስ ርዕዮተ አለማዊ ልዩነቶችን በውስጠ ድርጅት መድረኮች በማንሳትና በመከራከር አስፈላጊ ከሆነም በማሻሻል መጓዝ አማራጭ የለውም ብለው ያምናሉ። ሁለቱም ወገኖች “ትግሬ ጠል” የሆኑ አስተሳሰቦችና ዘመቻዎች መኖራቸውን በመገንዘብ ሀገር አቀፍ የግንዛቤ ማስፋት ስራ መሰራት አለበት የሚል ዕቅድ ነድፈዋል። በትግራይ ህዝብ ላይ የሚነዙ የተዛቡ አመለካከቶችን ለመቀልበስ በማለም የትግራይ ክልል መገናኛ ብዙሀን ኤጀንሲ የአማርኛና የኦሮምኛ የቴሌቭዥን ስርጭት በቅርቡ ይጀምራል። በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ለሕወሐት አመራሮች በተበተነው የወቅታዊ ጉዳይ ማብራሪያ ላይ የትግራይ ህዝብ በአዲሱ የፖለቲካ ለውጥ ሳቢያ የገጠመውን ፈተና በፅናት እንደሚታገልና ማናቸውንም ገንቢ ለውጦች እንደሚደገፍ አብራርቷል። የትግራይ ተወላጅ ሆነው ስለመነጠልና ስለጥላቻ እያወሩ የክልሉን ህዝብ ከቀሪው ኢትዮጵያ የሚያቃቅሩትን መምከርና መገሰፅ አስፈላጊ መሆኑንም ድርጅቱ ያምናል። The post ሕወሐት በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ አመራር ላይ መግባባት አልቻለም appeared first on Wazemaradio. […] |
News
Political Groups |