Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.

ESAT Eletawi ሀጫሉ ሁንዴንሳን ማን ገደለው? June 2020

[…]

Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD): Letter to Reverend Jesse Jackson by Dr. Mohamud Abu-Zeid – A Rejoinder

ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider

Mersie Ejigu (mejigu@paes.org) June 18/2020 (See Dr. Abu-Zeid’s letter at: https://www.zehabesha.com/egypts-reply-to-reverend-jesse-jackson/) Dear Dr. Abu-Zeid, As you may recall, I represented IUCN-The World Conservation Union1 at the founding meeting of the World Water Council (WWC) in 1996, Marseilles, France and the First World Water Forum in Marrakech, Morocco a year later. Permit me to extend my congratulations to you for ably chairing the WWC and your appointment as Honorary President for Life ofthe Council. You also ably chaired key sessions of the First World Water Forum, which was convened under the theme “Vision for Water, Life and the Environment” and brought

The post Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD): Letter to Reverend Jesse Jackson by Dr. Mohamud Abu-Zeid – A Rejoinder appeared first on ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.

[…]

ጃዋርና በቀለ መታሠራቸው ተሰማ

አቶ ጀዋር መሐመድ እና አቶ በቀለ ገርባ በፌዴራል የጸጥታ ኃይሎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ኦሮሚያ ሚድያ ኔትወርክ ዘገበ። ኦሮሚያ ሚድያ ኔትወርክ ከደቂቃዎች በፊት በሰራው ዘገባ እንዳለው ጀዋርን በቁጥጥር ሥር ለማዋል በተደረገው ጥረት የኦሮሚያ ክልል የጸጥታ ኃይሎች ከፌዴራል የጸጥታ ኃይሎች ጋር ግጭት ውስጥ ገብተው ነበር። በሁለቱ ኃይሎች መካከል በተፈጠረው ፍጥጫ ጉዳት ስለመድረሱ የዘገበው ኦኤምኤን ተጨማሪ ማብራሪያ ግን […] […]

A dozen bidders enter race for Ethiopian operating licence

ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider

By Harry Baldock, Total Telecom 30 June 20 Twelve international firms will battle it out for a way into the Ethiopian market Having long been a forbidden fruit for telcos, the Ethiopian telecoms market is finally opening up to foreign participation. Ethio Telecom’s monopoly on the country’s communications has lasted almost a century, but a radical policy shift by the nation’s prime minister Abiy Ahmed will see 40% of the Ethio Telecom sold, as well as two operating licences granted to foreign investors. With a population of nearly 110 million, Ethiopia is a telecoms market with unrivalled potential for growth, and

The post A dozen bidders enter race for Ethiopian operating licence appeared first on ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.

[…]

The United States Must Rescind Its Partisan Position Favoring Egypt on Nile Waters 

ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider

Aklog Birara (Dr) If nothing else convinces the global community that Ethiopian women deserve to live a life with human worth and dignity, the burden this girl is carrying should. Ethiopia is constructing the Grand Ethiopian Renaissance Dam (the GERD) to provide her with the alternative of access to electricity for the first time. I can no longer accept the notion that Ethiopian females must serve as “beasts of burden” while their country supplies Egypt 86 percent of Nile Waters. The debate on the GERD is a debate of human dignity and human worth. Compare the situation of the Ethiopian

The post The United States Must Rescind Its Partisan Position Favoring Egypt on Nile Waters appeared first on ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.

[…]

ESAT በድምጻዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ላይ የሚያተኩር ልዩ ዕለታዊ ዝግጅት June 2020

[…]

ESAT ልዩ የዜና ዘገባ በድምጻዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ዙሪያ June 2020

[…]

የድምጻዊ ሃጫሉ ግድያ የቀሰቀሰው ውጥረት የጸጥታ ስጋት ጋርጧል

ታዋቂው የአፋን ኦሮሞ ድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ትናንት ምሽት ማንነታቸው ባልተወቁ ሰዎች አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ በጥይት ተመትቶ ሕይወቱ አልፏል። ይህ ዜና የቀሰቀሰው ቁጣ በተለይ በኦሮሚያ ክልል እና በአዲስ አበባ ከተማ የጸጥታ ስጋት ፈጥሯል።

ሃጫሉ ሁንዴሳ (ፎቶ፣ ከኦቢኤን ቃለመጠይቅ)

ውጥረቱን ተከትሎ ዛሬ ጠዋት ኢንተርኔት ተቋርጦ ነበር። እኩለ ቀን ገደማ ተመልሶ መከፈቱ ታውቋል። በሌላ በኩል የፌደራል ፖሊስ የኦሮሞ ሚዲያ ኔትወርክን ቢሮ በመያዝ የተወሰኑ ጋዜጠኞች መታሰራቸውን ጣቢያው በማኅበራዊ መገናኛ አስታውቋል።

ዋና ከተማዋ አዲስ አበባ ዛሬ ከማለዳ ጀምሮ ከወትሮ በመጠኑ የቀዘቀዘ እንቅስቃሴ ሲታይባት ውሏል። ሆኖም ይህን ዘገባ በምናጠናቅርበት ወቅት ይህ ነው የሚባል ከፍተኛ የጸጥታ ችግር ስለመፈጠሩ አልተዘገበም። ቢሆንም ውጥረቱ በጊዜ ካልረገበ አደገኛ የጸጥታና የመረጋጋት ጅግር ሊያስከት እንደሚችል በመንግሥት ውስጥ ያሉ ባለሞያዎች ሳይቀሩ ስጋታቸውን እየገለጹ መሆኑን ዋዜማ ተረድታለች። ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ የመንግሥት ሐላፊዎች ተከታታይ መግለጫ እንደሚሰጡ እንደሚጠበቅ ተረድተናል።

ትናንት ምሽት የሃጫሉ ሞት ከተሰማ ብዙም ሳይቆይ የከተማዋ ፖሊስ ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ለኢቢሲ በሰጡት መግለጫ “የተወሰኑ ተጠርጣሪዎች” መያዛቸውንና ምርመራው መጀመሩን ገልጸው ነበር። የኮሚሽነሩ መግለጫ መረጃ ከመስጠት ይልቅ ሕዝቡን በማረጋጋት ላይ ያተኮረ ነበር።

በአቃቂ ቃሊት ክፍለ ከተማ፣ ገላን ኮንዶሚኒየም በሚባልው አካባቢ ከምሽቱ 3፡30 ገደማ ተፈጸመ በተባለው ጥቃት በጥይት የተመታው ሃጫሉ በአቅራቢያው ወደነበረ ሆስፒታል ቢወሰደም ሕይወቱን ማትረፍ ሳይቻል ቀርቷል። ፖሊስም ሆነ የሆስፒታል ምንጮች ሃጫሉ በስንት ጥይቶች እንደተመታና ምን አይነት ጉዳይ ለሞት እንዳበቃው አልገለጹም።

አስከሬኑ ከጥሩነሽ ቤጂንግ ሆስፒታል ወጥቶ ሌሊቱን ወደ ቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ለአስከሬን ምርመራ መወሰዱን ሰምተናል። ዛሬ ማክሰኞ ረፋድ ላይም እጅግ በርካታ የድምጻዊ አድናቂዎች በቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል አቅራቢያ በሚገኙት ጎዳናዎች ተሰብስበው ሀዘናቸውንና አድናቆታቸው በስሜት ሲገልጹ አርፍደዋል። አስቀድሞ አስከሬኑ የሃጫሉ የትውልድ ቦታ ወደ ሆነችው ወደ አምቦ ከተማ ይወሰዳል በሚል ጉዞ ቢጀመረም በመካከል የሐሳብ ለውጥ ተደርጎ አዲስ አበባ ወደሚገኘው የኦሮሞ የባህል መዕከል እንደተወሰደ ተገልጻል።

ይህን ዘገባ እስካጠናከርንበት ጊዜ ድረስ የድምጻዊ ቀብር የት እንደሚፈጸም ቁርጥ ያለ ውሳኔ አለመሰጠቱን አውቀናል። ውሳኔውን የሚሰጡት አካሎች ማንነትም ግልጽ አይደለም። አንድ ከፍተኛ የመንግሥት ሥራ ሃላፊ፣ የሃጫሉ ቀብር ጉዳይ ከፍተኛ የፖለቲካና የደኅንነት አንደምታ ያለው ጉዳይ በመሆኑ “የመንግሥት አካላት ከትናንት ምሽት ጀምሮ በጥብቅ እየተነጋገሩበት” መሆኑን እኩለ ቀን ገደማ ለዋዜማ አረጋግጠዋል። በሌላ በኩል፣ ተሰሚነት ያላቸው የኦሮሞ ፖለቲካ መሪዎችና አክቲቪስቶች ቀብሩ በአዲስ አበባ እንዲፈጸም ፍላጎት እንዳላቸው ያሰባሰብናቸው አስተያየቶች ይጠቁማሉ።

የድምጻዊው ሞት ከተሰማ በኋላ በማኅበራዊና በመደበኛ ሚዲያ (ዩ ትዩብን ጨምሮ) በርካቶች ልባዊ ሐዘናቸውን እየገለጹ ነው። ሆኖም በቁጭትና በእልህ ስሜት የሚቀርቡት ስሜት ቆስቋሽ አስተያየቶች አመጽ ሊጋብዙ እንደሚችሉ ታዛቢዎች እያስጠነቀቁ ነው። የጸጥታ መሥሪያ ቤቱ በበኩሉ ሁኔታው የደኅንነት አደጋ ሊጋብዝ እንደሚችል በማመን ከወትሮው ለየት ያለ ክትትል ሲያደርግ ማደሩን ሰምተናል።

ዛሬ ከጠዋት ጀምሮ ጠቅላይ ሚኒስትሩንና የኦሮሚያ ክልል ም/ርዕሰ መስተዳድርን ጨምሮ በርከት ያሉ ከፍተኛ የመንግሥት መሪዎች ሀዘናቸውን ሲገልጹ፣ ገዳዮች ለሕግ እንደሚቀርቡ ሲያሳስቡ፣ ሕዝቡ እንዲረጋጋ ሲማጸኑ ቢያረፍዱም በተለይ በኦሮሚያ ክልል ሰልፎችንና ተቃውሞዎችን ማስቀረት አልቻሉም። በአዲስ አበባ አስከሬኑ ሲሸኝ በነበርበት አካባቢ በጸጥታ ኅይሉና በሰልፈኖቹ መካከል በተፈጠር አለመግባባት ፖሊስ አስለቃሽ ጭስ መጠቀሙ ተዘግቧል። በኦሮሚያ ክልል አንዳንድ ከተሞች ወጣቶች የተቃውሞ ድምጻቸውን እያሰሙና በመንግሥት ተቋማት ላይ ጥቃት ማድረሳቸውን፣ በመንግሥት ሃይሎች ተፈጸመ በተባለ ምላሽም ሁለት ሰዎች ጭሮ ላይ መሞታቸውን ቢቢሲ ኦሮሚኛ ዘግቧል። በሐረር ከተማ የሚገኘው የራስ መኮንን ሐውልት በተቃዋሚዎች መፍረሱን የሚያሳዩ ፎቶዎች በማኅበራዊ ሚዲያ እየተሰራጩ ነው።

ሃጫሉ ሁንዴሳ በኦሮሞ ሙዚቃ በተለይም ለአዲሱ ለውጥ ቁልፍ ሚና በነበረው የኦሮሞ ወጣቶች ተቃውሞ ወቅት እጅግ ገኖ የወጣ ድምጻዊና የዘፈን ግጥም ጸሐፊ ነው። በዘመኑ “የኦሮሞ ወጣቶችን የትግል ስሜትና የዴሞክራሲ ፍላጎት የእርሱን ያህል አጉልቶ ያወጣና በጥበበ የገለጸ የጥበብ ሰው ማግኘየት አይቻልም” ብለውናል አንድ አድናቂው። የሃጫሉ የሙዚቃ ሥራዎችና የትግል መልዕክቶች ከኦሮሞ ወጣቶች ባሻገርም አድናቆትን ያስገኙለት ነበሩ።

—–
የዋዜማ ሬዲዮ ባልደረቦች በሃጫሉ ሁንዴሳ ሞት የተሰማንን ሀዘን እንገልጻለን። ለቤተሰቦቹና ለወዳጅ አድናቂዎቹም መጽናናትን እንመኛለን።

The post የድምጻዊ ሃጫሉ ግድያ የቀሰቀሰው ውጥረት የጸጥታ ስጋት ጋርጧል appeared first on Wazemaradio.

[…]

Ethiopian new single music official 2020 አባይ Teddy Afro

ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider

Ethiopian new single music official 2020 አባይ Teddy Afro

The post Ethiopian new single music official 2020 አባይ Teddy Afro appeared first on ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.

[…]

The African Union Matters: Why is Egypt Knocking on the U.N. Security Council’s Door When the Africa Union Hall is Wide Open?

ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider

By Alemayehu G. Mariam Today, June 29, 2020, the U.N. Security Council has scheduled an open session on the Grand Ethiopian Renaissance Dam. As I shall demonstrate below, the open session is a strategic move coordinated and pre-planned by the U.S. and Egypt to break the back of Ethiopia and force her to abandon her natural rights to use Nile River waters. But why did Egypt prefer to the Security Council before even giving the African Union a chance to address the GERD issues? Is Egypt part of Africa of not? Obviously, Egypt is in the African continent. But do

The post The African Union Matters: Why is Egypt Knocking on the U.N. Security Council’s Door When the Africa Union Hall is Wide Open? appeared first on ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider.

[…]

Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.