Here is the daily commodity trade data from Ethiopia Commodity Exchange (ECX) for items traded on 30 December 2022.
[…]
|
|||||||
By Dr. Suleiman Walhad December 30th, 2022 There are health issues, like anywhere else, in the Horn of Africa States. The region, however, lacks many features related to health and health services in many other … The Horn of Africa States Co-ordinated Health Services Read More » […] Thoughts on the Amhara Existential Struggle Against TPLF and OLF/PP Tribal Extremists In honour of the teachers and journalists Meskerem Abera and Tadios Tantu, who are now being held in state custody for speaking up … Can Ethiopia Survive the Scourge of the two Tribal Extremists TPLF and OLF/PP? Read More » […] Thoughts on the Amhara Existential Struggle Against TPLF and OLF/PP Tribal Extremists: Can Ethiopia Survive the Scourge of the two Extreme Centrifugals?In honour of the teachers and journalists Meskerem Abera and Tadios Tantu, who are now being held in state custody for speaking up for the voiceless. Girma Berhanu (professor) Background TPLF was founded on the … […] AHRI new building (under construction)
ዋዜማ – በአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩትና በአሜሪካው ኦሪገን ሄልዝ ኤንድ ሳይንስ ዩኒቨርሲቲ ትብብር የተሠራው Enzyme-Linked Immunosorbent Assay (ELISA) የተሰኘ የኮቪድ 19 መመርመሪያ መሳሪያ (ኪት) በዋጋ ቅናሽ ውጤቱን ለመለካትም ቀላል እንደሆነ፣ ዋዜማ እጅ የገባው፣ ኢንስቲይዩቱ ከጤና ሚኒስቴር ጋር በመተባበር ያዘጋጀው የፖሊሲ ምክረ ሀሳብ ሰነድ ይጠቁማል። በፖሊሲ ምክረ ሀሳብ ሰነዱ፤ በጤና ሚኒስቴር በኩል ይህን የመርመርያ መሳሪያ ሀገር ውስጥ ለሚደረጉ የኮቪድ 19 ምርመራዎች ከመጠቀም ባሻገር፤ ለሌሎች አፍሪካ ሀገራትም በመሸጥ የውጪ ምንዛሬ ማግኘት እንደሚቻል ያብራራል። ዋዜማ በጉዳዩ ላይ ማብራርያ የጠየቀቻቸው፣ የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲቱዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ዓለምሰገድ አብዲሳ፣ የኮቪድ 19 መመርመርያ ግኝቱ፣ በቅርብ ጊዜ የተጀመረው “ኢትዮጵያ ታልማ “ የሚል ንቅናቄ አካል እንደሆነ ያስረዳሉ። የኮቪድ 19 መመርመሪያ መሳሪያው ለምን እንደተሠራ ሲያብራሩም፤ “ሁሉንም ነገር ገዝተን አንችለውምና የመመርመሪያው መሣርያው ዓላማም ኢዚሁ አምርተን ጥቅም ላይ ማዋል ነው” ይላሉ። የመመርመርያ መሳርያው በዋጋ ርካሽ፣ ቴክኖሎጂውም ቀላል እንደሆነ የሚገልፁት ደግሞ በኢንስትቲዩቱ ከፍተኛ ተመራማሪና የኮቪድ 19 መመርመርያ መሳሪያውን የሠሩት የሳይንትስቶች ቡድን መሪ የሆኑት ዶ/ር ተስፋዬ ገለኖ ናቸው። “ከውጭ እንግዛ ከተባለ፤ ገበያ ላይ ያለው ‘ዋንታ’ የሚባል ቻይኖች የሠሩትና የዓለም ጤና ድርጅት ያፀደቀው ተመሳሳይ ምርት አለ፣ 80 ሰው ለመመርመር የሚያገለግለው መሳርያ (ኪት) 700 የአሜሪካ ዶላር አካባቢ ይፈጃል። እኛ የሠራነው በሰው 2 የአሜሪካ ዶላር [ለ80 ሰው 160 የአሜሪካ ዶላር ማለት ነው] ይፈጃል” ብለዋል። የመርመርያ መሳርያው ተገቢውን እውቅና አግኝቶ ሥራ ላይ እንዲውል፣ አስረጂ ሰነዶች ለኢትዮጵያ ምግብና መድሐኒት ቁጥጥር ባለሥልጣን መግባቱንና ፈቃድ መገኘቱን የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለምሰገድ ይገልፃሉ። በሌላ በኩል፤ የሳይንቲስቶቹ ቡድን መሪ የሆኑት ዶ/ር ተስፋዬ፣ “የተሰጠው አውቶራዜሽን (ፈቃድ) ገደብ ተጥሎበታል። ይህም እንዳንሸጠው ያግደናል” ይላሉ። የመመርመሪያ ማሽኑ፤ “በእኛ ጥቅም ላይ ውሏል። ሌሎች የመንግሥት ዩኒቨርሲቲዎች ወስደው እየተጠቀሙበት ነው” የሚሉት፣ የኢንስቲትዩቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር አለምሰገድ፣ አክለውም፣ ለገበያ እንዳይውል ያገደው የኢንስቲትዩቱ የቀድሞ መዋቅር እንደሆነ ይጠቅሳሉ። የአሁኑ መዋቅር ያንን እንደሚፈቅድላቸውም ያብራራሉ። የምርምር ሳይንቲስቶቹ ቡድን መሪ የሆኑት ዶ/ር ተስፋዬ በበኩላቸው፤ “ኮሜርሻል ፓርትነር (የንግድ አጋር) እያፈላለግን ነው” ይላሉ። ኢንስትቲዩቱ የተለያዩ የጤና ምርምሮችን ሲያደርግ እንደቆየ የሚገልፁት፤ በኢንስቲትዩቱ የእውቀትና አስተዳደር ተጠባባቂ ዳይሬክተርና ተመራማሪ የሆኑት ዶ/ር አክሊሉ ዓለሙ በበኩላቸው፤ “እስካሁን ምርምሮቻችን እስከ ሕትመት ብቻ ነበር የሚሄዱት። አሁን ግን፤ ፖሊሲዎችንና ድርጊቶችን መቀየር አለባቸው የሚል አቅጣጫ አስቀምጠን እየተንቀሳቀስን ነው” ይላሉ። ዶ/ር አክሊሉ የኢንስቲትዩቱ ምርምሮች በጤና ፖሊሲ ላይ ያመጣውን ተፅዕኖ ሲያስረዱ፤ “ምንም እንኳን የአቅም ውስንነት ቢኖርብንም፣ የእኛ ምርምሮች የሚያመጧቸው ውጤቶች አሉ።” ብለው እንደ ምሳሌም ስጋ ደዌና ቲቢ(ሳንባ ነቀርሳ) ላይ የሠራናችው ምርምሮች ለጤና ሚኒስቴር ግብዓት እንደሆኑ ይገልፃሉ። የምርምር ተቋሙ ከ 52 ዓመታት በፊት በኖርዌይና ሲውዲን መንግስታት ድጋፍ የተቋቋመ ነው። [ዋዜማ ] The post በሀገርቤት የተሰራው የኮቪድ መመርመሪያ መሳሪያ ለምን ገበያ ላይ አልዋለም? first appeared on Wazemaradio. The post በሀገርቤት የተሰራው የኮቪድ መመርመሪያ መሳሪያ ለምን ገበያ ላይ አልዋለም? appeared first on Wazemaradio. […] Ethiopian Coffee and Tea Authority disclosed that more than 1,000 farmers were licensed to export coffee during the past three years. Among these farmers, 100 have been able to export coffee directly to foreign markets. […] Ministry of Revenues warned freight forwarders who transported goods without the required documents. It stated that freight forwarders needed to have proper receipts for the goods they transported. […] Ethiopia Overcomes Challenging Times Through Concerted Diplomatic Efforts, Support of Friendly Countries: Ambassador TayeDecember 29/2022 Ethiopia has managed to overcome challenging times through the concerted efforts of diplomacy and support of friendly countries, Taye Atseke Selassie, Ambassador. In an exclusive interview with ENA, the ambassador said the past … […] By Dr. Suleiman Walhad December 28th, 2022 Somalia’s President Hassan Sh. Mahmoud is currently hosting President Ismail Omar Guelleh of Djibouti. It is perhaps suitable time to ask oneself if this impromptu encounter would push … The Horn of Africa States A Historical Meet Read More » […] |
News
Political Groups |