Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.

ታጋይ ጎቤ መልኬ በአዴት ጦርነት ተሰዋ፤ “የህወሃት ወራሪ ሃይል ጉዳት ደርሶበታል”

“ጎቤ ሲሰዋ አዳዲስ ጎቤዎች ትግሉን ተቀላቅለዋል” “አርበኛ ጎቤ መልኬ ተሰዋ” ሲሉ በአካባቢው የሚገኙ የጎልጉል መረጃ አቀባዮች ገለጹ። ህወሃት የሚመራው ሰራዊት ክፉኛ ጉዳት ደርሶበታል። ዜናው ኢህአዴግ በሚያስተዳድራቸውም ሆነ በሚደጉማቸው መገናኛዎች ይፋ አልሆነም። ለነጻነት ሃይሎች ጋር ግንኙነት አላቸው የሚባሉ አካላትም ይህ ዜና እስከታተመበት ድረስ በግልጽ ያሉት ነገር የለም። አርበኛ ጎቤ እራሱን እንዳጠፋም የሚገልጹ አሉ። በሰሜን ምዕራብ ቆላማዉ […] […]

The Victory of Adwa: Shining Testimony for Unity’s Landmark

By Tesfaye Lemma

Ethiopians have already finalized the preparations to mark the 121st anniversary of the Adwa victory, which is the pride of Africans and black people. The Victory of Adwa, the great victory that was won by the Ethiopian army over the colonial forces of Italy on March 2nd 1896, will be celebrated this year colourfully.

Adwa is the first major victory of non-white peoples over European colonizers. The victory of Adwa has turned up and down an age old belief on the white supremacy over the black people. It has reversed the falsely fabricated story on the differences between Africans and the European colonizers.

The victory of Adwa has attracted the attention of several writers and it has became the pride of Africans in general and Ethiopians in particular. Several writers have agreed that the victory of Adwa is one of the turning points not only to Ethiopians but also African history. They substantiated their arguments by saying “Economically undeveloped Ethiopians who were armed with traditional weapons gained a glorious victory over economically developed Italians who were armed with modern weapons.”

The defeat at Adwa was not only to the Italian army but also to the entire European countries that had rushing to colonize African countries. In the same token, the victory was not only the pride of Ethiopians but also all Africans and other black people living all over the world who were considered as inferior and incapable of withstanding the white supremacy. The victory of Adwa compelled the European colonialists to stop and reconsider their actions.

Many political analysts argued that the major reason for Ethiopian victory over the Italian army was the unreserved efforts exerted against the well armed European soldiers by all nations, nationalities and peoples of Ethiopia.

Adwa was a victory that brought all Ethiopians together against the colonizing force. For that reason, it was an alarm for European countries to change their wrong perception towards Africans.

In one way Adwa has compelled Europeans to realize and reconsider their attitudes towards Africans. On the other hand, it became a catalyst for further struggle to other people against their white colonizers. Besides, the victory obliged the conqueror and other European colonizers to reconsider their activities. It has also forced them to accept Ethiopia’s sovereignty and freedom. They even opened their Embassies in Addis Ababa and took various measures to strengthen their bilateral relations with Ethiopia.

The victory of Adwa is different from other victories. The first and the most important thing is that it has saved Ethiopia from colonization and avoid its shameful historical scar on the people. The other and the most important thing is that, Adwa has brought all Ethiopians to fight their common enemy.

Despite their cultural, language or political differences Ethiopians were ready to sacrifice their blood to stop the advancement of colonizers. Consequently, they maintained the sovereignty of their country while many other African countries were colonized by the Europeans.

Several scholars have wrote a lot about the Ethio-Italian battle at Adwa. In their writing, the scholars described the courage of Ethiopians who bravely fought against the Italian army. One of these celebrated scholars was Donald Levin.

Levin argued that the victory of Adwa has indicated the extent of Ethiopians love to their motherland. He added, the cooperation of Ethiopians and their strong courage to defend their country from foreign invaders is something inherited in them.

It ensured the love of the people to their country and the tolerance as well as it really shows the way our forefathers handle their differences and gave priority to their country’s sovereignty. That is what our forefathers did. They managed to protect their country from foreign invaders. They sacrificed their lives to realize free and sovereign Ethiopia. Unlike other African countries that had been colonized for many years Ethiopia managed to maintain its freedom.

It is appropriate for the new generation to protect and keep the country from its enemies. The youth has to take a lessons from the victory of Adwa. In one hand, every Ethiopian has contributed to the victory either through supplying logistics or directly participating in the battle. On the other hand, all Ethiopians put aside their differences and cooperate to defend enemies. As a result, the divide and rule colonizing system of European colonialists didn’t work in the country.

Despite the efforts made by the Italian conquerors to divide the Ethiopian people, no one allied with them. All Ethiopians became unwilling to negotiate about their country’s sovereignty. This is what the current generation should comprehend well. It was due the strong enthusiasm of our forefathers that Ethiopia’s sovereignty was maintained while other Africa countries fall under colony. This is one of the significant lessons that the youth need to consider at present. The victory of Adwa is not the only battle where Ethiopians showed their unity. There were also other victories that Ethiopians showed their love to their motherland and repulsed the invaders. In all these incidents Ethiopians have witnessed their culture unity and fight their common enemies.

One of the recent incidents that we could considered as a typical example is the Ethio-Eritrean conflict. At the time when the Eritrean government had controlled Badme, part of Ethiopia, the state in Asmara had a wrong assumption about the unity of Ethiopians. It has misconception about Ethiopians. The Asmara government had considered Ethiopia as a divided country where nations, nationalities and peoples are disharmonized.

The Eritrean government had failed to comprehend the very nature of the Ethiopian people. It missed to realize the sameness of Ethiopians in connection to their country’s sovereignty. It didn’t consider the fact that Ethiopians are usually one and the same in time of difficulty that erode their national interests.

Our forefathers had courageously fought with the armed Italian force. In the battlefield Ethiopians performed bravely so that they forced the Italian conqueror to turn back shamefully with a considerable loss of life. As a result, Ethiopia is one of the two African countries that wasn’t colonized by the European colonialists, which was not only the pride of Ethiopians but also all Africans and other black people around the globe.

It is so vivid that the current generation has shouldered the responsibility of fighting poverty and backwardness. This responsibility could be discharged effectively if they should work industriously.

The present responsibility the youth have shouldered doesn’t demand sacrificing one’s life. It rather demands working hard to alleviate poverty and maintain the fast sustainable economic growth to realize the efforts exerted to realize the renaissance of the country. This commitment doesn’t require severe sacrifice as what our forefathers faced in those old days.

Another important lesson that the current generation should take from the victory of Adwa could be the need to work together regardless of differences when the country is subjected to foreign conquerors.

There was no need to have differences in national issues. Every citizen, regardless of their ages, gender, religion and ethnics, should stand together for national interests. Despite internal differences, all nations, nationalities and peoples of Ethiopia should stand in unison against internal or external forces who have been attempting to jeopardize the economic development and the peace of the country.

However, the recent happenings were contradicting with the very togetherness of Ethiopians at time of difficulties. As it was seen recently some individuals and groups have been working hard to accomplish the hidden agenda of Egypt and Eritrea. These groups forgot and failed to respect the sacrifice of their forefathers in keeping their country’s sovereignty.

Having taken ample lessons from their forefathers, the Ethiopian youth should carry out their responsibility rallying behind the country’s efforts to defeat poverty and backwardness.

Source: Ethiopian Herald

[…]

የኦባማ ኬርን መሻር ከሚቃወሙት ጀርባ ፕሬዚዳንት ኦባማ ያሉበት ይመስለኛል። ዶናልድ ትራምፕ

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዛሬ ማታ ለመጀመርያ ጊዜ በሀገሪቱ ምክር ቤት ቀርበው የሚያደርጉት ንግግር “የህዝቡን ችግር በመፍታት ላይ ያተኮረ ይሆናል” ይላሉ የየዋይት ሃውስ ባለሥልጣኖች።
#PresidentTrump #FirstSpeechToCongress #VOAAmharic
“ፕሬዚዳንቱ እርዳታ እየመጣ መሆኑን ይናገራሉ” ሲሉ አንድ የዋይት ሃውስ

… […]

Ethiopia: Ethiopian Wins Another Continental Award

Ethiopian Airlines

Ethiopian Airlines, the largest cargo operator in Africa, has been awarded the African Cargo Airline of the Year Award during the 2017 Air Cargo Africa Conference held in Johannesburg from 21st to 23rd February 2017.

[…]

Ethiopia Steel PLC Start New Product

Ethiopia Steel PLC disclosed it has started producing a new product, C purlins. The new product is said to be used to support systems for of roofing and making cold rolled steel.

[…]

Ethiopian Wins African Cargo Airline of the Year Award

Ethiopian Airlines, the largest cargo operator in Africa, has been awarded the African Cargo Airline of the Year Award during the 2017 Air Cargo Africa Conference held in Johannesburg from 21st to 23rd February 2017. Air Cargo Africa 2017 has been organized by STAT Media Group in celebration of excellence in the industry while supporting Africa’s steady growth. Winners have been… […]

Ethiopia: Algerian Company to Construct Factories

Algerian company called, Cevital, concluded a memorandum of understanding (MoU) with the Ministry of Public Enterprises or the construction of 3 factories. The MoU was signed on Friday, February 24, 2017.

[…]

የአዲስ አበባ መስተዳድር ቢያንስ 30 ሺህ ‘ህገ ወጥ’ ቤቶችን ለማፍረስ እየተዘጋጀ ነው

Driba Kuma, Mayor of Addis Ababa

Driba Kuma, Mayor of Addis Ababa

ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ በአራት ክፍለ ከተሞች የሚገኙና ከ2003 ዓ.ም ወዲህ በሕገወጥ መንገድ እንደተገነቡ የሚታመኑ በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶችን ለማፍረስ የአቶ ድሪባ ኩማ ካቢኔ በምስጢር ዉሳኔ ማሳለፉ ተሰማ፡፡

ይህ ዉሳኔ የተላለፈው የአዲስ አበባ ምክር ቤት 4ኛ ዓመት፣ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ ባሳለፍነው ሳምንት ከመጀመሩ ጥቂት ሰዓታት ቀደም ብሎ ነው፡፡

ከከተማ ማደስና መልሶ ማልማት ጽሕፈት ቤት ወደ አራት ከፍለ ከተሞችና ወረዳዎች ባሳለፍነው ሳምንት እንደተላከ የተነገረ አንድ ማኅተም አልባ ደብዳቤ የጽሕፈት ቤት ኃላፊዎች ቀበቷቸውን እንዲያጠብቁ ይመክራል፡፡ ሁሉም የወረዳና የክፍለ ከተማ መዋቅሮች ሕገወጦችን ለመታገል በቂ ዝግጅት እንዲያደርጉ፣ ቁርጠኝነት እንዲኖራቸው፣ ለዚሁ ተግባር ሲባል የሚቋቋመው ልዩ ግብረኃይል ሁሉን አቀፍ ድጋፍ ለመስጠት እንዳያመነቱ ያሳስባል፡፡

ሕገወጥነትን ማስቆም ለነገ ተብሎ የሚያድር ጉዳይ እንዳልሆነ የሚያትተው ይህ ደብዳቤ ለአቃቂ ቃሊቲ፣ ለንፋስ ስልክ ላፍቶ፣ ለቦሌ፣ ለኮልፌ ቀራንዮና ለየካ ክፍለ ከተሞች የከተማ ማደስና መልሶ ማልማት ጽሕፈት ቤቶች የተላከ ነው፡፡

ከዚህ ደብዳቤ ጋር አባሪ ተደርጎ እንደተላከ የተገለጸ ሌላ ባለ 4 ገጽ ቅጽ ደግሞ ወደፊት የሚፈርሱ ቤቶችን የተመለከቱ መረጃዎች የሚሞሉበት ፎርም እንደሆነ ለመረዳት ተችሏል፡፡ ቅጹ በዋናነት የቤቱን አባወራ ሙሉ ስም፣ የቤተሰብ ቁጥር፣ ቤቱ የተገነባበት ዓመተ ምህረት፣ ቤቱ የተገነባበት ቁሳቁስ፣ በቤቱ ዉስጥ የሚገኙ ነዋሪዎች ብዛት፣ የቤቱ አጥር ርዝመትና ዓይነት የሚጠይቅ መዘርዝር ተካቶበታል፡፡ ይህ ቅጽ የሚደርሳቸው ቤቶች በመጪዎቹ ጥቂት ወራት ዉስጥ የመፍረስ እጣ የሚገጥማቸው ሊሆን እንደሚችል ተገምቷል፡፡

ቅጹን በየቤቱ እየዞሩ የሚያስሞሉ የወረዳ ደንብ አስከባሪዎች ልዩ የፖሊስ ጥበቃ እንደማይለያቸው ቃል የተገባላቸው ሲኾን የኮማንድ ፖስት የሰንሰለት ዕዝ ከፖሊስ አቅም በላይ የኾነ ማንኛውም ኹኔታ ለመቆጣጠር ዝግጁ መኾኑ ተነግሯቸዋል፡፡

አርብና ቅዳሜ ምሽት በአንዳንድ ወረዳዎች ጉዳዩን አስመልክቶ የስምሪት መርሐግብር በሚሰጥበት ወቅት ደንብ አስከባሪዎች ከሰፋሪዎች ለሚሰነዘርባቸው ያልተጠበቀ ጥቃት ዋስትናችን ምንድነው ሲሉ ከዚህ ቀደም የንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ የወረዳ አንድ ሥራ አስፈጻሚ ላይ የደረሰን ክፉ አጋጣሚ እንደዋቢ በማንሳት ጥያቄ ሰንዝረዋል፡፡

ለጥያቄዎቹ በተሰጠ ምላሽ ደንብ አስከባሪዎች ለጊዜው መረጃ በመሰብሰብ ላይ ብቻ እንዲያተኩሩ ተነግሯቸዋል፤ መረጃ ለምን ሰበሰባችሁ ብሎ የሚተናኮል ነዋሪ ይኖራል ተብሎ ስለማይጠበቅ፡፡

ከዚህ ጎን ለጎን የወረዳ ደንብ ማስከበር ጽሕፈት ቤቶች ወደፊት በሚፈርሱ አካባቢዎች ረብሻ ሊፈጥሩ ይችላሉ ተብለው የሚገመቱ ወጣቶችን ስምና ጠቅላላ ሁኔታ ቀድመው ሪፖርት እንዲያደርጉ ተነግሯቸዋል፡፡ ይህ የቅድመ ዝግጅት ሰፊ ንቅናቄ ዓላማ ነዋሪዎችን አግባብቶ ሕገወጥ ግንባታቸውን ራሳቸው በመልካም ፍቃዳቸው ቤቶቻቸውን እንዲያፈርሱ ወይም ደግሞ ለአፍራሽ ግብረኃይሉ ቀና ትብብር እንዲያደርጉ ማግባባት ነው፡፡

ይህን የማግባባት ሥራ ለማሳለጥም በሚፈርሱ ሰፈሮች ነዋሪ የነበሩና ምንም ዓይነት መውደቂያ አይኖራቸውም ተብለው የሚገመቱ፣ መስተዳደሩ “የድሀ ድሀ” ብሎ የሚጠራቸው ነዋሪዎች በስምና በቁጥር ከተለዩ በኋላ የቀበሌ ቤት እስኪገኝላቸው ድረስ በአካባቢው ጊዝያዊ መጠለያ እንዲዘጋጅላቸው ይኸው ደብዳቤ ምክረ ሐሳቡን ያስቀምጣል፡፡

ያም ኾኖ አሁን በችኮላ ወደ ማፍረስ ሥራ የመግባት ፍላጎት በመስተዳደሩ ዘንድ እምብዛምም እንደሌለና ከዚያ ይልቅ በመጪዎቹ ሳምንታት ቅጹ በሚያዘው መሠረት የነዋሪዎችን መረጃ የመሰብሰብ ሥራ ላይ ትኩረት ተሰጥቶ እንዲሠራ የመንግሥት ጽኑ ፍላጎት እንደሆነ በወረዳ ዉስጥ በምክትል የጽሕፈት ቤት ኃላፊነት የሚሠሩ ግለሰብ ለዋዜማ ተናግረዋል፡፡ “አሁን በመጪዎቹ ዓመታት በመልሶ ማልማት የሚፈርሱ ቦታዎች ላይኖሩ ይችላሉ፤ ከዚያ ይልቅ ማስፋፊያ ቦታዎች ላይ ያለን ሕገ ወጥ ግንባታ መልክ ማስያዝ ነው የተፈለገው የሚመስለኝ” ሲሉ ጥርጣሬ ያልተለየው አስተያየታቸውን ያክላሉ፡፡

በበርካታ የአዲስ አበባ ወረዳዎች ሰሞኑን በተነገረ ማስታወቂያ ቤታቸውን ከ97 ወዲህ የገነቡ ማናቸውም ነዋሪዎች አለን የሚሉትን ማስረጃ በመያዝ በየወረዳቸው ቀርበው እንዲያሳዉቁ ያዛል፡፡ ይህ ማስታወቂያ በወረዳና ክፍለ ከተማ መዋቅሮች ዉስጥ በሚሰሩ የመሬትና ተያያዥ ጉዳይ ባለሞያዎች ዘንድ ግርታና ጥርጣሬን መፍጠሩ አልቀረም፡፡

በአንድ በኩል ከማዕከል በተላከ ደብዳቤ እንዲፈርሱ የሚፈለጉ ቤቶች ከ2003 ዓ. ም ወዲህ የተገነቡ ቤቶች ብቻ መኾናቸውን ሲጠቁም በሌላ በኩል ወረዳዎች ከ97 ወዲህ የተገነባን ማንኛውንም ግንባታ ለመመዝገብ መፈለጋቸው ምናልባት ከ1997 እስከ 2003 የተገነቡና የአየር ካርታ ላይ የሚታዩ ቤቶችን ወደ ሕጋዊነት የማሸጋገር ጭላንጭል ተስፋ ይኖር ይሆናል የሚል እሳቤን በአንዳንድ የመሬት ልማት ባለሞያዎች ዘንድ ሳይፈጥር አልቀረም፡፡

መንግሥት ባለፉት ዓመታት ከ1988 እስከ 1997 የተገነቡ ሕገወጥ ቤቶች በአየር ካርታ ላይ እስከታዩ ድረስ ወደ ሕጋዊነት በማሸጋገር ላይ እንደኾነ ይታወቃል፡፡ ከ97 እስከ 2003 የተሠሩ ተመሳሳይ ቤቶችንም ወደ ሕጋዊነት ለማሸጋገር መመርያ ከወጣ በኋላ ባልታወቀ ምክንያት መመርያው በመመርያ መሻሩ አይዘነጋም፡፡

የኢህአዴግ መንግሥት ምናልባት በከተማ አካባቢ በከፍተኛ ፍጥነት ያሽቆለቀለውን የሕዝብ ቅቡልነቱን ከፍ ለማድረግ እስከ 2003 ድረስ የተገነቡ ቤቶች ወደ ሊዝ ሥርዓት በማስገባት ሕጋዊ እንዲኾኑ የሚያስችል ያልተጠበቀ ዉሳኔ ሊያሳልፍ ይችላል የሚል ጥርጣሬ ከሰሞኑ እየበረከተ መጥቷል፡፡

ሕገ ወጥ ግንባታዎችን በማፍረስ ረገድ መስተዳደሩ ቁርጠኛ እንደሆነ በተደጋጋሚ ሲናገር ቢሰማም ፖለቲካዊ ኪሳራ ያመጣብኛል ብሎ በሚያምንበት ወቅት ግን ይህን ድርጊቱን ጋብ ለማድረግ ሲሞክር በተደጋጋሚ ተስተውሏል፡፡

ባለፈው ዓመት በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ልዩ ስማቸው ኮንቱማ፣ ቀርሳና ማንጎ በተባሉ አካባቢዎች በነበረ ደም አፋሳሽ የማፍረስ ሂደት 11ሺህ ቤቶች በግብረኃይል እንዲፈርሱ ከተደረገ በኋላ ድርጊቱ ብዙም ሳይገፋበት ቆይቷል፡፡ ይኸውም በአገሪቱ በተለይም ኦሮሚያና አማራ ክልሎች ዉስጥ በተፈጠረ ፖለቲካዊ ቀውስ ምክንያት ሁኔታዎች መልካቸውን እንዳይለዉጡ በሚል የማፍረስ መርሐግብር እንዲታጠፍ በመደረጉ ነበር፡፡ እንደማሳያ የሚጠቀሰው በዚያው ሰሞን ለመፍረስ በእቅድ ተይዘው የነበሩ በአቃቂ ቃሊቲ አካባቢ የሚገኙ ተጨማሪ ቦታዎችም እንዳይፈርሱ ከጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽሕፈት ቤት ልዩ መመርያ መውረዱ ነው፡፡

ከንፋስ ስልክ ክፍለ ከተማ ሐና ማርያም ሰፈሮች ቀደም ብሎ በቦሌ ክፍለ ከተማ ገርጂ ማዶ ወረገኑ በሚባል ሰፈር ከ2ሺህ የሚልቁ ቤቶች እንዲፈርሱ መደረጉም አይዘነጋም፡፡ ይህም ሂደት ከፍተኛ የሕዝብ ጩኸትና ተቃውሞ ከማስከተሉም በላይ በርካቶችን ለእስር ዳርጎ ነበር፡፡

ለዋዜማ አስተያየታቸውን የሰጡ ታዛቢዎች ሕገ ወጥ ግንባታ አሁንም በበርካታ የከተማዋ የማስፋፊያ አካባቢዎች በጠራራ ፀሐይ እየተካሄደ ያለ ጉዳይ እንደሆነ ይናገራሉ፡፡ ለምሳሌ በቦሌና በንፋስ ስልክ በርካታ ወረዳዎች አምና በፈረሱ የማንጎና ኮንቱማ ሰፈሮች ላይ ጭምር አዳዲስ ሰፋሪዎች የጨረቃ ቤት እየገነቡባቸው እንደሚገኝ ከስፍራው በየጊዜው የሚደርሱ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡

መስተዳደሩ የፈረሱ ቦታዎችን በፍጥነት ወደ ልማት በማስተላለፉ ሂደት ዉስንነት ስለሚታይበትና ሕገወጥ የሚባሉ ቤቶች ከመገንባታቸው በፊት ለመከላከል አለመቻሉ ወይም አለመፍቀዱ ከፈረሱ ዓመት እንኳ ባልሞላቸው ቦታዎች ድጋሚ ሕገወጥ ግንባታ እንዲካሄድ ምክንያት ሆኗል ይላሉ ታዛቢዎች፡፡ ይህ እንዲከሰት ከሚያደርጉ ተጨማሪ ምክንያቶች አንዱ ከገጠር ወደ ከተማ ድኅነትን ሽሽት የሚደረግ የማያባራ ትኩስ ስደት እንደሆነ የሚናገሩ ብዙ ናቸው፡፡

በመዲናዋ የቤት ኪራይ ዋጋ ከምንጊዜም በላይ በአስደንጋጭ ኹኔታ እየናረ መምጣቱ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው ዜጎች ባገኙት አጋጣሚ ሁሉ የመሬት ወረራ ላይ ለመሳተፍ እንዲገደዱ እንዳደረጋቸው የሚያምኑም ጥቂት አይደሉም፡፡

በአሁን ጊዜ በመዲናዋ ቤት መሥሪያ መሬት የሚገኝበት ብቸኛው አግባብ የሊዝ ጨረታ መኾኑ ሌላው ለወረራው አንድ ምክንያት ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ ከተማዋ የሊዝ ዋጋ ዝቅተኛ ገቢ ላለው ነዋሪ ቀርቶ መካከለኛ ገቢ ላላቸውም የሚቀመስ አለመሆኑ ደግሞ በከተማዋ አዲስ ቀውስ እየፈጠረ ይገኛል፡፡

አሁን የመፍረስ እድላቸው ሰፊ እንደሆነ የተነገረላቸው በኮልፌ ቀራንዮ በርካታ ወረዳዎች፣ በለቡና ጃሞ አካባቢ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ አንድና ሁለት፣ በየካ ወረዳ 13፣ እና በቦሌና አቃቂ ቃሊቲ በርካታ የማስፋፊያ ሰፈሮች የሚገኙ ቤቶች ናቸው፡፡

በዚህ አዲስ የማፍረስ እቅድ መስተዳደሩ ከገፋበት በነዚህ አራት ክፍለ ከተሞች የሚገኙ በርካታ ወረዳዎች ዉስጥ ለዓመታት የኖሩ ቁጥራቸው ቢያንስ 30ሺ የሚጠጉ ቤቶች የመፍረስ እጣ ሊገጥማቸው ይችላል ተብሎ ተሰግቷል፡፡ የማፍረስ ዕቅዱ ከ97 እስከ 2003 የተገነቡ ቤቶችን የሚጨምር ከኾነ ደግሞ ይህ አሐዝ በሦስት እጥፍ ሊያድግ ይችላል፡፡

የአዲስ አበባ መስተዳደር ምክር ቤት የ4ኛ ዓመት፣ 2ኛ መደበኛ ጉባኤውን ባሳለፍነው አርብ ከሰዓት በኋላ ሲያጠናቅቅ በመሐል ከተማ የሚገኙ ዜጎችን በመልሶ ማልማት ስም በከፍተኛ ቁጥርና ስፋት የማፈናቀሉ ተግባር ለጊዜው ጋብ እንዲል የሚያዝ ያልተጠበቀ ዉሳኔ ማሳለፉ ይታወቃል፡፡ ይህ ዉሳኔ ለአንዳንድ ፖለቲካዊ ተንታኞች ኢህአዴግ እድሜውን ለማራዘም በሚል የዋጠው መራራ ኪኒን ተደርጎ ተወስዷል፡፡

The post የአዲስ አበባ መስተዳድር ቢያንስ 30 ሺህ ‘ህገ ወጥ’ ቤቶችን ለማፍረስ እየተዘጋጀ ነው appeared first on Wazemaradio.

[…]

Ethiopia to Build Road Linking It with South Sudan

Ethiopia is planning to finance the construction of a road that links it with South Sudan’s largest oilfields, Paloch oilefiends. The construction of the road is anticipated to help South Sudan to sell its fuel production for its neighbor at a planned new refinery.

[…]

Ethiopia: GERD’s Capacity Increased to 6450 MW

Grand Ethiopian Renaissance Dam (GERD) installed capacity has been increase by 450 megawatts following improvements made on the design. This increase the dam’s total installed capacity to 6450 megawatts.

[…]

Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.