ETV announced that Ethiopian Prme Minister Meles Zenawi is dead. Meles Zenawi has died at the age of 57.
[tubepress video=”yNZlsLzUNhg”]
|
|||||||
[tubepress video=”2HHSRDVnJ24″] [tubepress video=’VZ3KMxz-Wpc’ showRelated=’false’] ሰሞኑን ሁሉ የዜና ማሰራጫዎች ያቶከሩበት አንድ ነገር ቢኖር ለንደን ኦሎምፒክ ነው። በየአራት ዓመቱ አንዴ የሚደረገው የኦሎምፒክ ወድድር በዓለም ሕዝቦች ዘንድ ትልቅ አትኩሮት ካላቸው የስፓርት ውድድሮች ዋነኛው ነው። ስፓርት ለሰላም ለፍቅር ለወዳጅነት እያልን እዳደግን ሁሉ በየአህጉሩ ያሉ ሀገሮች በአንድ ላይ ተሰብስበው ለሰላም፣ ለፍቅር፣ ለወዳጅነት የሚቆሙበት ነው። የኦሎምፒክ አዘጋጅ የሆነችውም ሀገር ለናሙና ከየሀገሩ የተወሰዱባት ትንሻ ዓለም ነው የምትሆነው ብለን ብንናገር ማጋነን አይሆንም። ውድድሩን ለማሸነፍ የሚታደሉት ጥቂቶች ቢሆኑም ከየሀገሩ ለመሳተፍ የሚመጡት ስፓርተኞች ስፍር ቁጥር የላቸውም። በለንደኑ ኦሎምፒክ ከ14፣000 በላይ ስፖርተኞች ከ205 ሀገራት ተሳታፊ ሆነዋል።
ኢትዮጵያ በዓለም ስማ አዘውትሮ ከሚነሳበት አራት ነገሮች አንድ አትሌትክስ ነው። በእነ አበበ ቢቂላ ስማ በአትሌቲክስ መነሳት የጀመረው ኢትዮጵያ እነ ምሩጽ ፤ ኃይሌ ፤ ቀነኒሳ ፤ ደራርቱ ፣ ፋጡማ ፣ መሠረት ፤ ጥሩነሽ … ስማቸውን ጠቅሼ የማልጨርሰው አትሌቶች ስሟን በወርቅ ጽፈው አልፈዋል። የተቀሩት ሦስቱ የትኞቹ ናቸው ብላችሁ ሆዳችሁን እንዳይበላቹ ማብራራት ባያስፈልግም ጠቅሼ አልፋቸዋለው። ሁሌም አንገታችንን ቀና አድርገን እንድንሔድ የሚያደርገን ጥንታዊ ታሪካችን እና ሀይማኖታችን ሁለቱ ሲሆኑ ሦስተኛው አንገት የሚያስዳፋን ድህነታችን ናቸው። እንዴት እንደነጮቹ ኢትዮጵያን በድህነት አንተም ታነሳታለህ እንደማትሉኝ ተስፋ አደርጋለሁ። ብዙዎቻችንን ከሀገር ያሰደደን የተበላሸ ፓለቲካችን እና ድህነታችንም አይደል።
በዚህ በሰሞኑ የለንደን ኦሎምፒክ ሁለት ወርቅ በ ጥሩነሽ ዲባባ እና ገላና ቲኪ እንዲሁም መዳብ በታሪኩ በቀለ አግንተን ይህ ጽሑፍ እስከምጽፍበት ሰዓት ድረስ በዓለም ሰንጠረዝ 19ነኛ ፤ በአፍሪካ ሁለተኛ ፤ በአትሌቲክስ እንዲሁ […] [tubepress video=”R9nyozRfzzs”] [tubepress video=”6d7gj5M2-GE”] |
News
Political Groups |