የጣና ሐይቅን አደጋ ላይ የጣላው አገዛዙ ነው፤
ሙሉቀን ተስፋው
አገዛዙ በዐማራ ሕዝብ ላይ የከፈተው ጥቃት ሁሉን አቀፍና ውስብስብ እንደሆነ የታወቀ ነው፡፡ በቀጥታ ሕዝብን ከመጨፍጨፍ ጀምሮ እስከ ተፈጥሮ ሀብት ጥፋት የማያደርሰው በደል የለም፡፡ በደርግ ዘመን መልሦ ለምቶ የነበረው የተፈጥሮ ሀብትና የደን …
[…]
|
|||||||
አርቲስቶቹ ሚዲያ ላይ ነበራቸው በተባለ ተሳትፎ የሽብር ክስ ተመሰረተባቸው (በጌታቸው ሺፈራው) ሰገሌ ብሊሱማ ቄሮ ኦሮሚያ (የኦሮሚያ ወጣቶች ድምፅ) በሚባል ሚዲያ ዜና እና ቃለ መጠይቅ ሰርተዋል እንዲሁም ዜና አንብበዋል የተባሉ 4 አርቲስቶች እና ሌሎች 3 ግለሰቦች የሽብር ክስ ቀረበባቸው፡፡ በእነ ኦሊያድ … […] Arkebe Shops Photo-Fortune ዋዜማ ራዲዮ- ከ10 አመታት በፊት የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ በነበሩት አቶ አርከበ እቁባይ ሀሳብ አመንጭነት በጥጋጥግ ክፍት ቦታዎች በጊዜያዊነት በብረት የተሰሩ እና ለስራ አጥ ወጣቶች ተብለው የተገነቡት ትናንሽ ሱቆች በአዲሱ የቀን ገቢ ግምት መሰረት አመታዊ ሽያጫችሁ ከ500 ሽህ ብር በላይ ነው በሚል ወደ ከፍተኛ ግብር ከፋዬች ጎራ መመደባቸው ተቃውሞ አስነስቷል። ቁጥራቸው ከ5ሽህ በላይ የሚገመተው የአርከበ ሱቅ ባለቤቶች ቀደም ሲል ንግድ ፈቃድ ከማውጣትና አመታዊ የስራ ግብር ከመክፈል ውጭ በየትኛውም የከፍተኛና መካከለኛ ግብር ከፋዬች ዘርፍ ውስጥ ያልነበሩ ሲሆን በአዲሱ የቀን ግብር ትመና ከከፍተኛ ግብር ከፋዬች ዝርዝር ጎራ መካተታቸው ተቃውሞ አስነስቷል። ቀደም ሲል በአነስተኛ ደረጃ እንዲነግዱ በተሰጣቸው ሱቅ ውስጥ የሚከናወነው ንግድ ሌሎች ግብር ከፋዬችንና በሽያጭ ማሽን የሚነግዱን ሰዎች እየጎዳ ነው ግብር ስለማይከፍሉም በአነስተኛ ግብይት ሸቀጦችን ይሽጣሉ በሚል በሚል ስሞታ ይቀርብባቸው ነበር። The post “የአርከበ ሱቆች” ከግማሽ ሚሊየን ብር በላይ ዓመታዊ ገቢ ስሌት ታክስ ክፈሉ ተባሉ appeared first on Wazemaradio. […] An Ethiopian worker argues with a member of the Saudi security forces as he waits with his countrymen to be repatriated in Manfouha, southern Riyadh, November 11, 2013. REUTERS/Faisal Al Nasser A campaign that allows residency and labor law violators to leave Saudi Arabia without penalty has been extended by 30 days, according to the Kingdom’s state news agency. The extension is from June 25, 2017 or 1 Shawwal 1438 in the Hijri calendar. The General Directorate of Passports said the grace period under the “A Nation Without Violations” campaign would be extended for people of all nationalities, effective from last Sunday. The initial grace period was 90 days, starting on March 29, 2017. It allowed expats in violation of the rules to leave the Kingdom without being subject to fines or being blocked from reentering the Kingdom legally. The 30-day extension is in line with directives of Minister of Interior Prince Abdul Aziz bin Saud bin Naif, according to Director General of Passports Maj. Gen. Sulaiman bin Abdul Aziz Al-Yahya, the Saudi Press Agency reported. Al-Yahya urged all expats in violation of the rules who were not able to benefit from the previous grace period, as well as those who completed their departure procedures during the previous period but were not able to depart, to immediately visit one of the reception centers to complete the necessary proceedings. Source: Arab News […] የወገራ ገበሬዎች ላይ የታወጀው ፍጅት እና የእኛ ዝምታ፤ Muluken Tesfaw – አገዛዙ በዐማራ ገበሬዎች ላይ ይፋ ጦርነት ካወጀ አንድ ዓመት ሆነው፡፡ በተለይ ደግሞ የወገራ ገበሬዎች ላይ ከባድ መሣሪያ ሳይተኮስ፣ የገበሬዎች ቤት ሳይቃጠል፣ ሰው ሳይሞት ሳምንት አይደፍንም፡፡ የትግሬው አገዛዝ በከባድ መሣሪያ … […] Ministry of foreign affairs አውራምባ ታይምስ (አዲስ አበባ) – የሳውዲ አረቢያ መንግስት የውጡልኝ አዋጅ እንዲራዘም ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ለሳውዲ ንጉስ ሰልማን ቢን አብዱልአዚዝ አል-ሳውድ ኦፊሴላዊ ጥያቄ አቀረቡ ማቅረባቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ። […] Ethiopia has started to construct new airport for an estimated cost of 748 million Birr and dubbed it Nekemete Airport. The foundation stone for the construction of the airport was laid 2 years back. […] |
News
Political Groups |