Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.

ትዳሮቻችን እና የገጠሟቸው ችግሮች

Source:: http://www.adebabay.com/2017/12/blog-post_31.html

የዓለም ዜና

[…] […]

Five Ethiopians arrested over communal clash

ADDIS ABABA, Dec. 30 (Xinhua) — Police in Ethiopia’s central Oromia regional state announced on Saturday it has arrested five individuals over communal clash. Yishak Ayana, administrator of Yayu district of Oromia regional state, said the clash left six people injured and yet unspecified material damage, reported state owned Ethiopia News Agency. He further said […] […]

Ethiopia speaker, PM’s policy analyst flip-flop on resignation

African News Ethiopia’s speaker of parliament and another top official of government have reportedly rescinded their resignation from government. According to the state-affiliated FBC, the two had agreed to return to their posts after high-level talks by the Executive Committee of the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF). Speaker Abadula Gemeda tendered in a resignation […] […]

እነ ለማ መገርሳ መግለጫ ይሰጣሉ

Lema Megerssa head of Oromia region, Photo ENA

Lema Megerssa head of Oromia region, Photo ENA

ዋዜማ ራዲዮ- የኢህአዴግ አራቱ አጋር ፓርቲዎች ዛሬ ወይም ነገ ምሽት በብሔራዊው የቴሌቪዥን ጣቢያ ቀርበው መግለጫ በመስጠት ሕዝቡን ያረጋጋሉ ተበሎ ይጠበቃል፡፡

በህዝቡ ዘንድ ተስፋ ተደርጎ የነበረው ለውጥ ተቀልብሷል የሚል አስተያየት በስፋት እየተስተዋለ ሲሆን በተለይ አቶ ለማና ድርጅታቸው ወደው አልያም ተገደው የህዝቡ ፍላጎት እንዲዳፈን ተደርጓል የሚሉም ብዙዎች ናቸው።አቶ ለማ መገርሳን ጨምሮ የሕወሓትና የብአዴንና የደኢህዴን ሊቀ መንበሮች በሁለት ሳምንቱ የኢህአዴግ ሥራ አስፈጻሚ ጉባኤ መልክና ይዘት፣ በአገሪቱ መጻኢ እድሎችና በአዲስ የጋራ አመራር ስልቶች ዙርያ ሰፋ ያለ ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡
ከኦህዴድ ጽሕፈት ቤት አንድ የዋዜማ ምንጭ እንደተናገሩት ፓርቲዎቹ ወደ ማዕከላዊ ኮሚቴ ተመልሰው ግምገማ
ለመጀመር ዝግጅትእያደረጉ ነው፡፡ ከሐዋሳው የኢህአዴግ ጠቅላላ ጉባኤ በፊት በሚደረገው ግምገማው በሥራ
አስፈጻሚው የተደረሱባቸውን አንኳር አጀንዳዎች የአራቱ ፓርቲዎች አመራሮች ለከፍተኛ ካድሬዎች ያሰርጻሉ ብለዋል፡፡
በግምገማው ወቅትና ከግምገማው በኋላም የተወሰኑ ሚኒስትሮችም ከሥራ ይሰናበታሉ ብለዋል፡፡ ኾኖም ተሰናባች
ሚኒስትሮች እነማን እንደሆኑ ለጊዜው መረጃው እንደሌላቸው ለዋዜማ ተናግረዋል፡፡
በዛሬው ምሽት አልያም ነገ በሚሰጠው መግለጫ ላይ አቶ አባዱላ የሥራ መልቀቂያ ጥያቄያቸውን ለምን እንደቀለበሱ ለሕዝብ መግለጫ ይሰጣሉ ተብሎ ይጠበቃል፡፡
ይህ በእንዲህ እያለ ማንኛውም አመጽ ለመመከት መከላከያና ፌደሬራል ፖሊስ በተጠንቀቅ እንዲቆሙ ጠበቅ ያለ
መመሪያ ተላልፏል፡፡ በአዲስ አበባም ሆነ በክልል ዩኒቨርስቲዎች አካባቢም ቅኝት እንዲደረግ የጸጥታና ደህንነት
ካውንስል ዝግጅት አድርጓል ተብሏል፡፡ ከሰሞኑ የሚነሱ አመጾች ማስቆም ካልተቻለ በቀጣይ ወራት ከፍተኛ ዋጋ
ሊያስፍሉ ይችላሉ፣ ከቁጥጥር ውጭ ሊሆኑም ስለሚችሉ ጠንካራ ክትትልና የጸጥታ ቁጥጥር እንዲደረግ፣ ችግር
በሚፈጥሩት ላይም ጫን ያለ እርምጃ እንዲወሰድ ተወስናል ብለዋል የዋዜማ ምንጭ፡፡

The post እነ ለማ መገርሳ መግለጫ ይሰጣሉ appeared first on Wazemaradio.

[…]

BBN Daily Ethiopian News December 30, 2017

BBN Daily Ethiopian News December 30, 2017 […]

Cartoon of the day – December 30, 2017

Source:: http://www.zehabesha.com/cartoon-of-the-day-december-30-2017/

ጆርጅ ዊሐ የላይቤሪያ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫን አሸንፈዋል

በላይቤሪያ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የ51 አመቱ ጆርጅ ዊሐ አሸንፈዋል። ፓሪሴን ዠርሜን፣ ኤሲ ሚላን እና ቼልሲን ለመሳሰሉ የእግር ኳስ ክለቦች የተጫወቱት ዊሐ በፊፋ ኮከብ ተብለው የተሸለሙ ብቸኛው አፍሪቃዊ የእግር ኳስ ተጫዋች ናቸው።[…] […]

Spotlighting ESRS boarding schools opened for children orphaned by ONLF terror attacks (+Video)

Awramba Times (Jigjiga, Ethiopian Somali) – The Ethiopian Somali regional state has opened comfortable residential based boarding schools for children orphaned by ONLF separatist momevent in three different sites of the region (Fik, Shekosh and Jigjiga)

The schools, that are fully sponsored by the regional administration, were opened for those orphans of terror to be enrolled and adopted free of cost.

Awramba Times has visited two of these boarding schools, located in Shekosh and Jigjiga towns of the region. Please watch our video production below.

[…]

«ውይይት በእንተ አገር» ከብፁዕ አቡነ ፋኑኤል ጋር

Source:: http://www.adebabay.com/2017/12/blog-post_30.html

Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.