“ጥሩ ሁኔታ ላይ አይደለሁም።” 7ኛ ተከሳሽ ኤሊያስ ክፍሌ “ሰርቫይቭ አድርገን ከዚህ ማረሚያ ቤት የምንወጣ አይመስለኝም።” 4ኛ ተከሳሽ ኢፋ ገመቹ ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ፕሮጀክት እውቋ የኦሮምኛ ዘፋኝ ሴና ሰለሞንን ጨምሮ ሌሎች በሙዚቃ እንዲሁም በጋዜጠኝነት ስራ ላይ ተሰማርተው የነበሩ ሰባት ወጣቶች ዛሬ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት ቀርበው ነበር። እነ ኦሊያድ በቀለ በሚል መዝገብ የተካከተቱት እነዚህ […]