በኢትዮጵያ ጥላቻ ድሩና ማጉ የተሰራው ወያኔ ደንቆሮ ዋሻ ከነበረበት ጊዜ አንስቶ የአገርን ንብረት እየዘረፈ ወደ ተነሳበት መንደር ሲያከማች የነበረና ሌብነትና ጉቦ እንደ ዋናው መመሪያው አደርጎ ሲንቀሰቀስ እንደነበር ማውሳት የአዋጁን በጆሮ ነው የሚሆነው። ወያኔ ከትግራይ በታች ያለውን የኢትዮጵያን መሬት “የጠላት ወረዳ” …
Source:: http://www.mereja.com/amharic/542660