የብሪታኒያ ፓርላማ አባላት በአንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳይ ላይ ስለሚወሰደው ዕርምጃ ክርክር ሊያካሄዱ ነው
ኢሳት (ታህሳስ 6 ፥ 2009)
የብሪታኒያ መንግስት በአቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ጉዳይ ዙሪያ መውሰድ በሚገባው ዕርምጃ ላይ ለመምከር የሃገሪቱ የፓርላማ አባላት በቀጣዩ ሳምንት የክርክር መድረክ ሊያካሄዱ መሆኑ ተገለጸ።
ካለፉት …
Source:: http://www.mereja.com/amharic/523206