በታንዛንያ የሰባት ኢትዮጵያውያን አስከሬን ከወንዝ ውስጥ ተገኘ።
ዘ ሲቲዝን የተሰኘው የታንዛንያ ድረገጽ አንድ ከፍተኛ ባለስልጣን ጠቅሶ እንደጻፈው በሩቩ ወንዝ ውስጥ መገኘቱን ሲጠቁም አስከሬኖቹ እድሜያቸው ከ 25 እስከ 35 አመት የሚሆናችው ወጣቶች መሆናችው ተግልጿል።
ዝርዝሩ http://mereja.com/network/post/530/7-bodies-fished-out-of-river-were-of-ethiopian-migrants-news…
Source:: http://www.mereja.com/amharic/522973