በበኩር ጋዜጣ ላይ በወጣ ጽሁፍ ብአዴኖች እና ህወሃቶች እየተወዛገቡ ነው
በአማራ ብዙሃን መገናኛ ድርጅት በሚታተው በኩር ጋዜጣላይ የሻደይ ወይም የአሸንዳ በአልን በማስመልከት የወጣጽሁፍ በህወሃቶችና በብአዴኖች መካከል ውዝግብ
ሲፈጥር፣ ዋና አዘጋጁና አርታኢዎች ደግሞ ከፍተኛ ወቀሳ
ደርሶባቸዋል።
ወርቃየሁ ቸኮለ በሚል ግለሰብ “ያልተቀየጠው …
Source:: http://www.mereja.com/amharic/542798