Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.

Flashquote – On the visit of the president of MSF Spain to Ethiopia

Attributable to Ms Paula Gil, President of MSF Spain 26 July 2022 — It is with great disappointment that I concluded a six-day visit to Addis Ababa this weekend. Over one year on since the killing of our three colleagues in Tigray Region on 24 June 2021, I had hoped to meet the grieving families and continue our discussions with the Federal Government of Ethiopia about the case. Instead, I was not granted permission from the authorities to visit Tigray, which meant that I could not pay tribute to the families of Tedros and Yohannes, our two Ethiopian colleagues who […]

Ethiopia Commodity Exchange (ECX) Daily Trade Data - 25 July 2022

ECX Logo

Here is the daily commodity trade data from Ethiopia Commodity Exchange (ECX) for items traded on 25 July 2022.

[…]

በኢትዮጵያ የተከሰተው የዶሮ በሽታ ምንነት እስካሁን አልታወቀም?

ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ሳምንታት በሀገሪቱ የዶሮና የእንቁላል ምርት ወደገበያ እንዳይገባ እገዳ የጣለው ግብርና ሚኒስቴር ስለተከሰተው ወረርሽኝ ምንነት እስካሁን የተረጋገጠ መረጃ የለውም።

ግብርና ሚንስቴር ሰኔ 3፤ 2014 ዓ.ም. ለዶሮ አርቢዎችና ላኪ ድርጅቶች በጻፈው ደብዳቤ የዶሮ በሽታ መግባቱን አረጋግጧል። ሚንስቴሩ በዚህ ደብዳቤው በተለያዩ ቦታዎች የዶሮ ሞት ክስተት እያጋጠመ መሆኑን በመጥቀስ ችግሩ ተጣርቶ መፍትሄ እስከሚሰጥበት ድረስ የዶሮና የዶሮ ውጤቶችን (ገቢና ወጪ) ላልተወሰነ ጊዜ አግዷል።

በዶሮ እርባታ የተሰማሩ ድርጅቶች የተጠቀሰውን ሕግ ተላልፈው ከተገኙ እርምጃ እንደሚወሰድባቸው በዚሁ ደብዳቤ ተጠቅሷል።

በሽታው በአዲስ አበባ አቃቂ ቃሊቲና አየር ጤና አካባቢዎች እንዲሁም በክልል ከተሞች በቢሾፍቱና ኮምቦልቻ አካባቢ መከሰቱ ታውቋል።

የጥናት ቡድን ተቋቁሞ ናሙና በመውሰድ በሽታውን እያጠና በመሆኑን ያሳወቀው ሚንስቴሩ፤ ከአንድ ወር በኋላ ግን ግኝቱን ይፋ ማድረግ አልፈቀደም። ዋዜማ በተለይ እንቁላል ከገበያ አለመጥፋቱን ይልቁን ቀድሞ ከነበረበት ዋጋ በሦስትና አራት ብር ጨምሮ እየተሸጠ መሆኑን ጠቅሳ፤ የበሽታውን ምንነት ፣ ደረጃና ያደረሰውን ተፅዕኖ በሚመለከት የግብርና ሚንስቴርን የስራ ኃላፊዎች ብትጠይቅም የሚኒስቴሩ ሀላፊዎች “ስለበሽታው ምንነት አላወቅንም” የሚል ምላሽ ስጥተው ዝርዝር ለመናገር ተቆጥበዋል።

በግብርና ሚንስቴር ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑ የዋዜማ ምንጭ እንደነገሩን የተቀሰቀሰው በሽታን ለማጥናት የ21 ቀናት ጊዜ ተሰጥቶ የነበረው ጊዜ አልቋል። በሽታው ከዚህ ቀደም የተከሰተውን አይነት “ፈንግል” አለመሆኑንና አዲሱ በሽታው ተላላፊ መሆኑ ምንጫችን ገልፀዋል።

የኢትዮጵያ ዶሮ አርቢዎችና አቀናባሪዎች ማሕበርም የበሽታውን ምንነትና ስም “በተደጋጋሚ ብጠይቅም መልስ አላገኘሁም” ይላል። የመግደል አቅሙ ጠንከር ያለ በሽታ መግባቱን ግን ለዋዜማ አረጋግጧል። የማሕበሩ ስራ አስኪያጅ ብርሃኑ ሚሊዮን “ከዚህ ቀደም የተከሰቱ በሽታዎች 20 በመቶ፣ 30 በመቶ አንዳንዴም እስከ 50 በመቶ ድረስ የመግደል አቅም ነበራቸው። አሁን የተከሰተው ግን አንድ የዶሮ እርባታ ላይ ከተከሰተ ሁሉንም ዶሮዎች የመግደል አቅም አለው” ብለዋል።

በሽታው በንክኪ የሚተላለፍ መሆኑን የነገሩን ስራ አስኪያጁ አልፎ አልፎም በአየር እንደሚተላለፍ አውቀናል ብለዋል።

በሽታው ወደ ሠው ሊተላለፍ ይችላል በሚል ስጋትም የኢትዮጵያ የሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ከሚመለከታቸው ተቋማት ጋር እንደሚሰራ ማሳወቁ ይታወሳል። የኢንስቱትዩቱ ከፍተኛ የስራ ኃላፊ እስካሁን ከበሽታው ጋር ተያይዞ በሠው ጤና ላይ ጉዳት አለመድረሱን ለዋዜማ አረጋግጠዋል።

115 የሚሆኑ ዶሮ አርቢ ድርጅቶችን በአባልነት ያቀፈው የኢትዮጵያ ዶሮ አርቢዎችና አቀናባሪዎች ማሕበር በሽታው አሁን ያለበት ደረጃ እየቀነሰ ነው ብሏል።

ወረርሽኙ የመግደል አቅሙ ከፍተኛ በመሆኑ በተለይም አነስተኛ የዶሮ አርቢዎች ላይ ጉዳት ማድረሱ ተነግሯል። በአስር ሽህ የሚቆጠሩ ደሮዎች የሞቱባቸው አርቢዎች መኖራቸው ታውቋልም። ማሕበሩ በሽታው ካደረሰው ተፅዕኖ በላይ ክልከላው ያሳረፈው ጫና የከፋ ነው ባይ ነው።

በሽታው ያስገደደው እግድ አርቢዎች እንቁላል ሸጠው ዶሮዎቻቸውን እንዳይመግቡ ጫና አሳድሯል ተብሏል። በተጨማሪም ከመፈልፈያ የሚወጡ ጫጩቶች ወደ እርባታ ማዕከላት እንዳይገቡ በማድረጉ ተፅዕኖ አሳርፏል። ጫቹቶች እየተደፉ መሆኑን የተናገሩት የማሕበሩ ስራ አስኪያጅ፤ ለአብነትም በአንድ የእርባታ ስፍራ ከ250 ሽህ የሚበልጡ ጫጩቶች መደፋታቸውን ተናግረዋል።

የተፅዕኖ መጠኑን በገንዘብ ሲገልፁም “አንድ ጫጩት በ60 ብር ይሸጣል ቢባል ድርጅቱ እስከ 15 ሚሊዮን ብር ኪሳራ ያስተናግዳል ማለት ነው” ብለዋል።

ዋዜማ ባገኘችው ሰነድና ግብርና ሚንስቴር ሰኔ 27፤ 2014 ዓ.ም. ለክልል መንግስታት በፃፈው ደብዳቤ እግዱን በከፊል አንስቷል። ባለ 13 ገፁ ፡የዶሮና የዶሮ ምርቶች ስርጭትና ግብይት የትግበራ መመሪያ” በዋናነት ሁለት መስፈርቶችን የያዘ ነው። ወረርሽኙ ባልተከሰተባቸው ያሉ የዶሮ እርባታ ማዕከላት የእንቁላልና የስጋ ግብይት ማድረግ እንደሚችሉ ተፈቅዷል። ይህኑም የኢትዮጵያ ዶሮ አርቢዎችና አቀናባሪዎች ማሕበር አረጋግጧል።

ወረርሽኙ በተከሰተባቸው አካባቢች ደግሞ የሚመረተው እንቁላልና ስጋ ግብርና ሚንስቴር እውቅና በሰጣቸው ባለሞያዎች የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ ከበሽታው ነፃ መሆናቸው ከተረጋገጠ በኋላ ግብይት ማድረግ ይቻላል። [ዋዜማ ራዲዮ]

The post በኢትዮጵያ የተከሰተው የዶሮ በሽታ ምንነት እስካሁን አልታወቀም? appeared first on Wazemaradio.

[…]

The beautiful political inside story behind Ethiopian athletic triumphs

Rasmus Sonderriis Danish-Chilean journalist who has spent a total of over six years in Ethiopia since 2004 Ethiopia definitely has a strong shared Ethiopian identity, but also various ethnic and linguistic identities, which can co-exist harmoniously or be in tension with unitary patriotism. Historically, a majority of the country’s world-class long-distance runners have been of Oromo ethnicity, but at this event, the ones to sprint first across the finishing line were mostly Tigrayans. They came as part of the Ethiopian team, but they are from Tigray, the little northern province whose leaders — who used to be the inner circle […]

Ethiopia’s Salvation from the Amhara-Oromo Conflict Resides in the Southern People

Yonas Biru, PhD Extremists in the Oromo and Amhara camps are wreaking havoc over Ethiopia. One can categorize the two as the ኬኛ and የኛ factions of Oromo and Amhara extremists, respectively. Their intractable conflicts reflect uncompromising desires to shape Ethiopia in their respective political theology. The ኬኛ faction represents extremists both in and outside of PP-Oromo who believe it is Oromo’s turn to assert itself over the Ethiopian political topography. Even though it defends its agenda under the rubric of multi-national federalism where nations and nationalities purportedly live in harmony, that is a snake’s oil salesman version of the […]

Oromummaa Unchained Ethnic Apartheid and Territorial Expansion in Ethiopia

Contact information: Girma Berhanu Department of Education and Special Education (Professor) University of Gothenburg Box 300, SE 405 30 Göteborg, Sweden E-mail: Girma.Berhanu@ped.gu.se Introduction In recent weeks, international media outlets have given a good deal of attention to the massacres in Western Wollega, Ethiopia. Barely two weeks after more than one thousand Amhara citizens were butchered in Tole Kebebe (Gimbi district in Wollega region), a new report on the massacre of civilians emerged – once again, the victims were mostly ethnic Amharas and targeted as such. This latest round of ethnic cleansing happened in Mechara Lemlem Kebele, located in the same region. As the world is focused on Ukraine, a genocide is taking place in […]

The East Africa Community

Br Dr. Suleiman Walhad July 25th, 2022 The East Africa Community was first established in 1967. It was, indeed, a reforming of the old British East Africa which included the countries of Kenya, Uganda, Tanganyika and Zanzibar. The latter two, Tanganyika and Zanzibar united to create the new state of Tanzania and the block then consisted of the three Swahili speaking countries of Kenya, Uganda and Tanzania. Because of irreconcilable political differences mostly instigated by the cold war between the then East and West blocks of the world, one led by the United States and the other by the Ex-USSR, […]

Ethiopia: ‘Horrific’ massacre of 400 ethnic Amhara must be investigated immediately

On 18 June hundreds of Amhara residents in Oromia region were killed and scores injured Victims’ family members claim atrocities committed by Oromo Liberation Army Most of those killed were unarmed women and children, including newborns ‘They hit me with bullets, and they slaughtered my husband. I was lying among six dead bodies until I was rescued’ – Victim ‘These horrific killings… reveal its perpetrators’ utter disregard for human life’ – Deprose Muchena The Ethiopian authorities must urgently launch an impartial investigation into the summary killing of more than 400 Amhara residents of Tole Kebele in Oromia region on 18 […]

The athletes of the world shine in Oregon

The World Athletics Championships Oregon22 have provided ideal conditions for the best track and field athletes in the world to shine on a global stage, with exhilarating and record-breaking performances by both individual athletes and national teams. More than 1700 athletes from 179 countries (plus the Athlete Refugee Team) have competed in Oregon, watched by more than 130,000 ticketed spectators (with one sold-out session still to go). In terms of performance, this will go down as the most universal edition in the history of the global event. More countries than ever before have had athletes reach the finals of events […]

Hiber Radio News July 24, 2022

Hiber Radio News July 24, 2022 […]

Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.