Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.

Ethiopia govt confirms 1,200-plus killed in unrest over past year

By Associated Press September 25, 2019 ADDIS ABABA, Ethiopia — The office of Ethiopia’s attorney general says more than 1,200 people have been killed and more than 1.2 million displaced in clashes in the country over the past year. The clashes, mostly along ethnic lines, have continued to strain the reforms announced by Prime Minister Abiy […]

The post Ethiopia govt confirms 1,200-plus killed in unrest over past year appeared first on Zehabesha – Latest Ethiopian News Provider.

[…]

Vision Ethiopia Ninth Conference Rethinking the EthiopianTransition – Call for Papers

Call for Papers September 25, 2019 Following eight successful conferences, of which the last two were held in Ethiopia, the Board of Directors of Vision Ethiopia, an independent and nonpartisan network of Ethiopian academics and professionals, is pleased to announce that the ninth conference will be held in Washington, D.C., on March 21 and 22, […]

The post Vision Ethiopia Ninth Conference Rethinking the EthiopianTransition – Call for Papers appeared first on Zehabesha – Latest Ethiopian News Provider.

[…]

አማራ ዜጋ፣ ኦሮሞ ጎሣ

መስፍን ወልደ ማርያም
መስከረም 2012

የኢትዮጵያ ችግር ምንጩ ብዙ ነው፤ አንዱን የተረሳና መሠረታዊ ምንጭ አእምሮው በጎሠኛነት ከመንሸዋረሩ በፊት መጀመሪያ አንሥቶት የነበረው ተኮላ ሀጎስ ነው፤ ተኮላ ከወያኔ የተለየበት ዋና ምክንያት የወያኔ ስብስብ የመሳፍንትና የመኳንንት ልጆች በመሆናቸው የዴሞክራሲ መሥራቾች ሊሆኑ አይችሉም በማለት ይመስላል፤ የነገሥታቱ፣ የመሳፍንቱና የመኳንንቱ ልጆች ተራማጆች ነን ቢሉም፣ የማርክስ ተከታዮች ኮሚዩኒስቶች ነን ቢሉም የአባቶቻቸውን ምርቃትም ይሁን እርግማን የተሸክሙ ናቸው፤ ይህንን ሸክም የሚያወርዱበት አእምሮም ሆነ የማሰብ ጊዜው አልነበራቸውም፤ በነገሥታቱ፣ በመሳፍንቱና በመኳንንቱ ዘመን ሕዝብ በጥሩ ቤት ውስጥ እንዳይኖር፣ ያመረተውን እንዳይበላና የጠመቀውን እንዳይጠጣ፣ የፈተለውን እንዳይለብስ፣ በትእዛዝ ደሀ ሆኖ ይኖር ነበር፤ የዘመናችን ነገሥታት፣ መሳፍንትና መኳንንት የሕዝብን ደሀነት በሕገ መንግሥት ጸደቀ፤ ‹‹መሬት የሕዝብና የመንግሥት›› ነው ተባለ፤ ሕዝብም የለ! መንግሥትም የለ! ስለዚህ መሬት የጉልበተኛ ባለሥልጣኖች ሆነ! በለሥልጣኖች የሰማይ ጠቀስ ሕንጻዎችና የመሬት ባለቤቶች ሆኑ፤ የሚገበያዩትም በሚልዮን እየቆጠሩ ሆነ፤ እንደዱሮው ግብር የሚያበላ ባለመኖሩ ያልጾሙት ባለሥልጣኖች በሦስት መቶ ብር ዶሮ ሲፈስኩ ደሀዎቹ በሹሮ ይፈስካሉ፤ እግዚአብሔር ይህንን የማይመለከትና የማያስተካክል ይመስላቸዋል፡፡
ዱሮ ከሕዝቡ የዘረፉትን በዓመት አንዴና ሁለቴ ይደግሱና ለተወሰኑ በዓላት ግብር እያገቡ ደሀውን ያበሉት ነበር፤ በዚህ ግብር ላይ አይቶ የማያውቀውን ጮማ እየቆረጠና በአንነኮላ ጠላውንና ጠጁን እየጠጣ እገሌ ይሙት እያለ ሲምል ይኖራል፤
እኔ ያንተ አሽከር ያንተ ቡችላ፣
ኩፍ ኩፍ ይላል እንደጉሽ ጠላ!
እያለ ይፎክራል፤ እየፎከረ እርስበርሱ ይተላለቃል፤ ግን በኅብረቱ የአገሪቱን ነጻነት ጠብቆ ለእኛ ክብርንና ኩራትን አደረሰልን፤ ዛሬ ያጣነው ይህንን ውርስ ነው፡፡
በማይሆን መንገድ በማርክሳዊ-ሌኒናዊ ጎዳና መጥተን የጎሣ ተረተር ውስጥ ወድቀናል፤ የነገሥታቱ፣ የመሳፍንቱና የመኳንንቱ ሥርዓት በዓላማው ይለይ ይሆናል እንጂ በይዘት አንድ ናቸው፤ ሁለቱም አፋኞች፣ ሁለቱም ዘራፊዎች ናቸው፤ በነገሥታቱ፣ በመሳፍንቱና በመኳንንቱ ዘመን የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር በጣም ተንሽ ነበረ፤ በዚህም ምክንያት ችግር እንደዛሬው አስጨናቂ አልነበረም፤ ዛሬም ቢሆን የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር የተረጋገጠ ሆኖ አይደለም፤ ስለኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር ስጽፍ ወደሀምሳ ዐመት ሆኖኛል፤ ዛሬ ደግሞ የጎሠኛነት ፉክክር ገብቶበት እውነት የራቀው ሆኗል፤ ሁለት ሚልዮን አማራ ጠፋ ተብሎ ያገኘው የለም፤ ስለዚህም በእርሻ ላይ የተመሠረተና የረጋ ኑሮ የሚኖሩት በከብት ርቢና በዘላንነት ከሚኖሩት ያነሰ ቁጥር አላቸው ይባላል፤ መረን መልቀቁ እዚህ ደርሷል፤
ለብዙ ምዕተ-ዓመታት ቋንቋ የፉክክር ምክንያት ሳይሆን ቆይቶ ነበር በተፈሪ መኮንን ትምህርት ቤት ጉሮሮዬ እስቲነቃ ሸረሬ በሎ ቶሌዳ እያልሁ የዘፈንሁት ዘፈኑም፣ ቋንቋውም የኔው የራሴ መስለውኝ ነበር፤ የኬኛ ቋንቋ ሳይመጣ! ዛሬ ዕድሜ ለሚስዮናውያን፣ ለተወናበደ የነጻነት ግንዛቤና በክህደት ላይ ለተመሠረተ የፈጠራ ታሪክ አማርኛና ኦሮምኛ ተናጋሪዎች የማይተዋወቁ ሆነዋል፤ ካለመተዋወቅም ይሻገራል፤ ወደጠላትነት ይጠጋል፤ ለመረዳት አስቸጋሪ ቢሆንም ኦሮምኛ ተናጋሪው በአማርኛ ተናጋሪው ውስጥ፣ አማርኛ ተናጋሪው በኦሮምኛ ተናጋሪው ውስጥ አለ፤ አንዱ ሌላውን አዝሎ እየኖረ ፉክክር! የአንዱ ደም በአንዱ ውስጥ አለ ቢባል ማንም አይከራከር፤ የቱ ያመዝናል? ደም ወይስ ቋንቋ? እሰከዚህ ድረስ ግራ ገብቶናል!
ለመሆኑ አብዲሳ አጋ በባዕድ አገርና በባዕድ ሰዎችና ባህል ውስጥ ሆኖ በአርበኝነት የተዋጋው ማን ሆኖ ምን ሆኖ ነው? ጄኔራል ጃገማ ኬሎስ? በነዚህ የሥልጣን ጥምና የእንጀራ አባቶቻቸው ሹክታ ባሰከራቸው ደንባሮች ምክንያት ለኢትዮጵያና ለኢትዮጵያ ሕዝብ ነጻነት የተሰውትን ኦሮሞዎች አንክዳቸውም፤ ልጆቻቸው ቢክዷቸውም ለእኛ አባቶቻችን መሆናቸውንና በለዕዳነታችንን አንክድም፤ የልጆቻቸው ክህደት ሌሎቻችን ያለንን ፍቅር ያጠነክርላቸዋል፤ ለኢትዮጵያ የሞቱት አሮሞዎች መንፈስና እውነተኛ ልጆቻቸው ተባብረው መሾጦዎቹን እንደሚያሸንፉ አልጠራጠርም፤ መሸጦ ወያኔዎችም ተሸንፈዋል፡፡
አማራ ነን ብለው የሚያጓሩት መሸጦችም ታሪክን የካዱና ለሀብትና ለሥልጣን ኢትየጵያን ለማመሰቃቀል የተነሡ ናቸው፤ ግፍንና ጭቆናን በሌላ ግፍና ጭቀና ለማስወገድ መጣር እስካሁን ድረስ ባለው ታሪካችን እንዳቃተን ያየነው ነው፤ ያንን ለመድገም መሞከር ድፍን ድንቁርና ነው፤ እሰካሁን ድረስ ያለው የኢትዮጵያ ታሪክ የግፍና የጭቆና ነው፤ በዚህ የግፍና የጭቆና ታሪክ ሌላው የኢትዮጵያ ሕዝብ ባያመልጥም አብዛኛው የኦሮሞ ባላገር ከሌላው የበለጠ ግፍና ብዝበዛ የደረሰበት መሆኑን መካድ አይቻልም፤ ግን ፖሊቲከኞች መረጃዎቻቸውን ለወሎም፣ ለትግራይም፣ ለጎጃምም ቢያዳርሱት የግፍና የጭቆና መሠረት ጎሣ ሳይሆን የተዛባ ሥርዓት መሆኑን ይረዱት ነበር፡፡
በአንዳንድ አውራጃዎችና ወረዳዎች እንዳጋጣሚ ሆኖ በሥልጣን ላይ የነበሩት ሰዎች የሚያስመሰግን ሥራ ሠርተዋል፤ በትግራይ ልዑል ራስ መንገሻ፣ በባሕር ዳር ፊታውራሪ ሀብተ ማርያም (ፊታውራሪነቱን እርግጠኛ አይደለሁም፤) በወላይታ ደጃዝማች ወልደ ሰማዕት፣ በመርሐቤቴ ዶር፣ ኃይለ ጊዮርጊስና አቶ ገብረ ሕይወትና ሌሎችም የማላስታውሳቸው ይኖራሉ፤ እኔም በጊምቢ ውሀ አስገብቻለሁ፣ ሀኪም እንዲኖራቸው አድርጌአለሁ፡፡
ከላይ ከገለጽኋቸው ውጭ በየትም አውራጃ ሆነ ወረዳ የአካባቢው ተወላጅ የሆኑ ሹማምንት ለሕዝቡና ለአገሩ የሚጠቅም ሥራ የሠሩ መኖራቸውን አላውቅም፤ የየአካባቢው ሰዎች ወሬኞቹንና ለነሱ እያሰቡ የሚሠሩላቸውን እየለዩ ማወቅ አለባቸው በጎሣና በሃይማኖት ሳቢያ መታለል አያስፈልግም፤ አንዱ አዲሰ ዘፋኝ ‹‹ታመናል›› እያለ ይዘፍናል፡፡
ከሁሉም በላይ ልዑል እግዚአብሔር ምስጋና ይድረሰውና ይቺን አገር ሲፈጥራትና ይህንን ሕዝብ ሲሠራው ከዳር እሰከዳር ጭቃ ወይም ድንጋይ አላደረገውም፤ መሬቱንም ይሁን ሰውን ሙሉ በሙሉ መሸጦ አላደረገውም፤እንደታየ ቦጋለ ያሉ የማይሸጡና የማይለወጡ የወላጆቻቸው ልጆች አሉ፤ ነበሩ፤ ይኖራሉም፡፡

[…]

Ethiopia's Largest Building Exhibition Opens in Addis Ababa

ethio-con

The 16th edition of Ethio-Con international building and construction exhibition opened in Addis Ababa, Ethiopia.

[…]

Ethiopia’s Captain Guta Dinka Saved Nelson Mandela’s Life From Attempted Assassination in 1962 – Professor Mammo Muchie

Ethiopia’s Captain Guta Dinka Saved Mandela From Attempted Assassination in 1962 – Professor Mammo Muchie A Remarkable Story of Fates Intertwined: Ethiopia’s Captain Guta Dinka and South Africa’s Nelson Mandela

The post Ethiopia’s Captain Guta Dinka Saved Nelson Mandela’s Life From Attempted Assassination in 1962 – Professor Mammo Muchie appeared first on Zehabesha – Latest Ethiopian News Provider.

[…]

Ethiopian intelligence says it arrests dozens of suspected al-Shabaab, ISIS members “planing to carry out attacks”

addisstandard . Addis Abeba, September 23/2019 – The National Intelligence and Security Service (NISS) said on Saturday September 21 that it has captured various groups of suspected al-shabaab and ISIS members on a mission to carry out terrorist attacks on various targeted areas in Ethiopia, including the capital Addis Abeba. NISS’ statement attributed the coordinated effort […]

The post Ethiopian intelligence says it arrests dozens of suspected al-Shabaab, ISIS members “planing to carry out attacks” appeared first on Zehabesha – Latest Ethiopian News Provider.

[…]

Ethio Telecom Signs Agreement for Payment Cervices Via Commercial Bank of Ethiopia

Ethiopia’s sole telecom service provider, Ethio Telecom signed an agreement with the Commercial Bank of Ethiopia (CBE) that will enable the former’s clients to make their monthly payments via the bank.

[…]

Focus on Ethiopia – World Grain

By Chris Lyddon World Grain Ethiopia is dominated by the agriculture sector, which is responsible for more than 70% of the country’s employment. Grain production is focused on supplying domestic needs, but the country’s growing oilseeds sector is an important export earner. The International Grains Council (IGC) puts Ethiopia’s total grains production at 21.1 million tonnes […]

The post Focus on Ethiopia – World Grain appeared first on Zehabesha – Latest Ethiopian News Provider.

[…]

Xeno(Afro)Phobia in South Africa, Ethnophobia in Ethiopia?

By Alemayehu G. Mariam In the interest of full disclosure, I have a special place in my heart for Nelson Mandela and South Africa. That is understandable because Mandela in his autobiography, “The Long Walk to Freedom” wrote: Ethiopia always has a special place in my imagination and the prospect of visiting Ethiopia attracted me […]

The post Xeno(Afro)Phobia in South Africa, Ethnophobia in Ethiopia? appeared first on Zehabesha – Latest Ethiopian News Provider.

[…]

Ethiopia arrests militants suspected of planning hotel attacks

The National Members of Al Shabab and ISIS were arrested on Saturday Ethiopian authorities arrested members of the Somali militant group Al Shabab and ISIS said to have been planning terror attacks on various targets. The country’s intelligence services said on state-affiliated broadcaster Fana that those arrested photographed potential targets. “The group was … preparing to […]

The post Ethiopia arrests militants suspected of planning hotel attacks appeared first on Zehabesha – Latest Ethiopian News Provider.

[…]

Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.