[…] […]
|
|||||||
(ኢሳት ዜና–መስከረም 18/2010) በኢትዮጵያ የደቡብ ኮሪያ አምባሳደር በኤምባሲው ሰራተኞች ላይ ወሲባዊ ትንኮሳ በመፈጸማቸው ከስራቸው መባረራቸው ታወቀ። በአዲስ አበባ የደቡብ ኮሪያ አምባሳደር ሆነው በማገልገል ላይ የነበሩት አምባሳደር ኪም ሙንሁዋን የቀረበባቸውን የወሲባዊ[…] […] ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን ተጠርጥረው በተከሰሱት በአነ አቶ ዛይድ ወልደገብርኤል መዝገብ ላይ በተለያዩ ፕሮጀክቶች በመንግሥት ላይ 904 ሚሊዮን ብር ጉዳት በማድረስ አቃቤ ሕግ ክስ መሰረተ፡፡ ነገር ግን በአቶ በቀለ ባልቻ፣ አቶ[…] […] በማደግ ላይ የሚገኙ ሐገራት መንግሥታት ሕፃናትና ወጣቶችን በገፍ ትምሕርት ቤት ማስገባታቸዉ “ትምሕርት ቤት ገብቶ ያልተማረ» ትዉልድን ከማፍራት በስተቀር ዕዉቀትን ለማስጨበት እንዳልጠቀመ ሁለት ዓለም አቀፍ ድርጅቶች አስታወቀ።[…] […] ማሳያው በአፍሪካውያን እና ከአፍሪካ ውጭ በሚኖሩ የአህጉሪቱ ልጆች ስራዎች የተሞላ ነው።[…] […] በማደግ ላይ በሚገኙ በርካታ ሃገራት ውስጥ የሚገኙ ህፃናትና ታዳጊዎች ወደ ትምህርት ቤት የመሄድ ዕድልን ቢያገኙም፤ መሠረታዊ የትምህርት ክህሎትን በመቅሰም በኩል አሳሳቢ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ጥናቶች ይፋ አደረጉ።[…] […] የመስቀል በዓል ዛሬ በክርስቲያን ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ ተከብሮ ውሏል። በዓሉ በደቡብ ክልል የተለያዩ ቦታዎች እና በትግራይ አዲግራት ለየት ባለ መልኩ እንደሚከበር ይታወቃል። ከትውልድ ስፍራቸው ውጭ የሚኖሩ በሺህዎች የሚቆጠሩ የጉራጌ ተወላጆችም[…] […] |
News
Political Groups |