ነገሪ ሌንጮ፣ አቦይ ስብሃት በሙስናመታሰራቸውን ይንገሩን (ክንፉ አሰፋ)
የነጋዴዎች አድማ ዛሬም እንደቀጠለ ነው። ገዥው ፓርቲ ከየአቅጣጫው በመወጠሩ – የችግሩን ትኩረት አቅጣጫ ማስቀየር አለበት። የተለመደ የፉገራ ካርዳቸውን መዘዝ አድርገው ለዶ/ር ነገሪሌንጮ ሰጡዋቸው።
ኦቦ ነገሪ ሌንጮ 34 የመንግስት ባለስልጣናት እና ነጋዴዎች
… […]
|
|||||||
የተከበሩ የቀድሞ የፓርላማ አባል አቶ ግርማ ሰይፉ ማሩ ( የመርካቶ ልጅ፣ ኩሩ የኦሮሞ ኢትዮጵያዊ ብሄረተኛ ) እንዲህ ብለው ጦመሩ፡ “እነዚህ ትምህርት ቤቶች (በአፋን ኦሮሞ የሚሰጡ) በጥራት ትምህርት ሊሠጡ የሚችሉት በኦሮሚያ መስተዳድር አዲስ አበባ ውስጥ የሚሰሩ ሰራተኞች በሙሉ እንዲሁም በፌዴራል መንግሰት … […] Ethiopia: Anti-Corruption Crusade Continues, List of Suspected Public Officials and Investors UnveiledSymbol of law and justice in the empty courtroom, law and justice concept. Awramba Times (Addis Ababa) – The government of Ethiopia continued its anti-corruption campaign on Tuesday, announcing the arrest of 34 people consisting of Public officials, investors and brokers, all have been suspected of stealing nearly 1 billion Ethiopian birr (nearly 43.5 million USD) The long list of suspects has now reached 36 and their names are now unveiled by a local amharic newspaper, Click here to read from the Reporter. […] ዋዜማ ራዲዮ- በግብር ጉዳይ ላይ ‘ከደንበኞቻችሁ ጋር በማበር’ ሒሳብ ትሰውራላችሁ በሚል ተደጋጋሚ ማስፈራሪያ፣ ዛቻና ክስ እየቀረበባቸው እንደሆነ የተናገሩ የሒሳብ አዋቂ ባለሞያዎች መንግሥት ‘ታጋሽ በመሆኑ’ እንጂ በአንድ ጀንበር አፋፍሶ ሊያስራቸው እንደሚችል በመንግሥት ሹመኞች በተደጋጋሚ እየተነገራቸው እንደሆነ ለዋዜማ ገልጸዋል፡፡ The post የተመሠከረላቸው የሒሳብ አዋቂዎች “መንግሥት እያስጨነቀን ነው” አሉ appeared first on Wazemaradio. […] In the just ended fiscal year, Ethiopia made 104 million USD from the export of meat, honey, wax, fodder products, and milk and dairy. This was disclosed by Ethiopian Meat & Dairy Industry Development Institute […] ከደጋጎቹ ጠበቆች መካከል አንዱ ! [ ስመጥር የሆኑት ጠበቃ ተማም አባቡልጉ ! አግባብ ያልሆነው የ1ዓመት ከ7 ወር የእግድ ጊዜያቸው አብቅቶ፤ ፍርድ ቤቶች በክረምት ሊዘጉ ከቀናት በፊት የጥብቅና ፍቃዳቸውን ለማግኝት ችሏል ] […] Ato Kassa Teklebrhan, current minister of federal affairs and pastoralist areas development, has been named among the list of the newly appointed ambassadors [Photo: Awramba Times] Awramba Times (Addis Ababa) – President of the Federal Democratic Republic of Ethiopia, Dr. Mulatu Teshome, has appointed twelve new ambassadors to different countries today. According to the press statement sent to Awramba times today, the list of the newly appointed ambassadors includes minister of federal affairs and pastoralist development Kassa Teklebrhan, minister of education Dr. Shiferaw Teklemariam, former civil service minister Aster Mamo, special envoy to the prime minister, Amb. Berhane Gebrekirstos, commisioner of federal ethics and anti-corruption commision ato Ali Suleiman, chairman of Ethiopian election board Prof. Merga Bekana, President of the Addis Ababa university Prof. Admasu Tsegaye, special Assistant to the prime minister ato Ewnetu Bilata and others. The newly appointed ambassadors will serve as plenipotentiaries in the country of their assignments, the statement said. While announcing the appointment of the new ambassadors, President Dr. Mulatu has urged the newly appointed ambassadors to further deepen existing bilateral relationship with the respective countries. The list of the newly appointed ambassadors includes Ambassador Berhane Gebrekirstos (R) and Ewnetu Bilata (L) both have been serving as a special envoy and a special assistant to the prime minister respectively [Photo: Awramba Time […] የነጋዴዎች አድማ ዛሬም እንደቀጠለ ነው። ገዥው ፓርቲ ከየአቅጣጫው በመወጠሩ – የችግሩን ትኩረት አቅጣጫ ማስቀየር አለበት። የተለመደ የፉገራ ካርዳቸውን መዘዝ አድርገው ለዶ/ር ነገሪ ሌንጮ ሰጡዋቸው። ኦቦ ነገሪ ሌንጮ 34 የመንግስት ባለስልጣናት እና ነጋዴዎች በሙስና ተጠርጥረው መታሰራቸውን ለመገናኛ ብዙሃን ትናንት ምሽት አብስረዋል። እነማን እንደታሰሩ ግን አልገለጹም። ታሳሪዎቹን ሊያውቁዋቸው ስለማይችሉ ሊገልጹ እንደማይችሉ ግልጽ ነው። እንደወትሮው ተጽፎ የተሰጣቸውን ከማንበብ […] […] |
News
Political Groups |