Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.

29 players in Burkina Faso provisional TotalEnergies AFCON squad

Burkina Faso have officially released a 29-man preliminary squad for the TotalEnergies Africa Cup of Nations, Cameroon 2021

The post 29 players in Burkina Faso provisional TotalEnergies AFCON squad appeared first on .

[…]

A critique of Jessica Beshir’s film Faya Dayi by Kidist Paulos Asrat

Art And Commentary Faya Dayi, by Jessica Beshir Khat is the main protagonist in Jessica Beshir’s film Faya Dayi that leads and guides the direction of the film. But it is a protagonist which camouflages the truth of these Harari-Oromo youth of southern Ethiopia. And Faya Dayi is now a contender for the Oscars (1), shortlisted in the “Documentary Feature” category. Beshir hides from us, the viewers, the content and reality of her film behind the stylistic cinematic metaphor of khat’s haze, and takes us for a trip. Her film, which appears at face value to be about the devastations […]

በድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዝ የተከሰሰችው ላምሮት ከማል 3 ወር እስራት ተበየነባት

Photo credit Mail and Guardian

ዋዜማ ራዲዮ- ከድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዝ በትላንትናው እለት የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 2ተኛ የፀረ ሽብር እና የህገ-መንግስት ጉዳዩች ችሎት ቀርባ በተከሰሰችበት አንቀፅ ጥፋተኛ የተባለችው ላምሮት ከማል በ3 ወር እስራት ተፈረደባት።

ተከሳሿ ከዚህ በፊት ተከሳ እንደማታውቅ፣ የልጅ አሳዳጊ መሆኗን እና ከምትኖርበት አካባቢ ሀዘንና ደስታ ላይ ተሳታፊ እንደሆነች የሚገልፅ 3 የቅጣት ማቅለያ እንዳቀረበች በችሎት የተነበበ ሲሆን አቃቤ ህግ በበኩሉ የቅጣት ማክበጃ ያቀረበሲሆን ድርጊቱ የተፈፀመው ለሊት እንደመሆኑ ሟች እርዳታዋን በሚፈልግበት ሰአት እርዳታ ስላላደረገች በቅጣት ማክበጃነት ይያዝልኝ ሲል አቅርቧል ።

የዋዜማ ሪፖርተር እንደዘገበችው ችሎቱም የአቃቤ ህግን የቅጣት ማክበጃ ምክንያታዊነቱን የሚገልፀ ስላልሆነ ውድቅ አድርጌዋለሁ ብሎ በሶስት ወር እስራት እንደትቀጣ ውሳኔ ሰጥቷል።

በመቀጠልም ችሎቱ ተከሳሿ ላለፉት ዘጠኝ ወር ከአስራ አምስት ቀን በማረሚያ ቤት የቆየች ስለሆነና ከቅጣቷ በላይ ስለታሰረች በነፃ እንድትሰናበትና ተከሳሿ በዋስትና ያስያዘችው ንብረት ካለ ተመላሽ እንዲደረግላት ትእዛዝ ሰጥቷል

ተከሳሿ መስከረም 2 ቀን 2013 ከ ሶስት ተከሳሾች ጋር ክስ የተመሰረተባት ሲሆን በመዝገቡ ተከሰው የነበሩት 1ኛ ተከሳሽ ጥላሁን ያሚ በሽብር ክስ እድሜ ልክ ፅኑ እስራት፣ 2ኛ ተከሳሽ ከበደ ገመቹ በግድያ ተሳታፊ እና ገድሎ በመዝረፍ ወንጀል18 አመት እስራት እንዲሁም 3ኛ ተከሳሽ አብዲ አለማየሁ ለፖሊስ መረጃ ባለ መስጠት 6ወር ቀላል እስራት ሀምሌ 27 2013 ቀን እንደተፈረደባቸው ይታወሳል። [ዋዜማ ራዲዮ]

The post በድምፃዊ ሀጫሉ ሁንዴሳ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዝ የተከሰሰችው ላምሮት ከማል 3 ወር እስራት ተበየነባት appeared first on Wazemaradio.

[…]

Why Is The US Politicizing Ethiopia’s Reported Drone Capabilities?

By Andrew Korybko American political analyst All states have the sovereign right to ensure their national security interests, especially in the domestic dimension, through whichever means they deem necessary so long as their moves are responsible and don’t contribute to regional instability. Ethiopia is no different, which is why it’s concerning that the US has suddenly decided to politicize its reported drone capabilities. Reuters exclusively reported that Horn of Africa envoy Jeffrey Feltman discussed the issue of suspected Turkish drone sales to Ethiopia during his latest trip to that West Asian country. According to the outlet, American officials have “profound humanitarian concerns” […]

Gov’t Concludes First Goal of Campaign for Multinational Unity, Orders ENDF to Stay On Guard in Liberated Areas

ENA The Government of Ethiopia announced today that it has successfully concluded the first goal of the Campaign for Multinational Unity carried out to maintain the survival of Ethiopia. Government Communication Service Minister, Legesse Tulu told journalist that the Campaign for Multinational Unity led by Prime Minister Abiy Ahmed has achieved its goal and ended in victory. According to him, the main objective of the campaign was to clear the invading terrorist TPLF from the Amhara and Afar regions and prevent the group from posing threat to the country again. The minister pointed out that one of the reasons for […]

ኢትዮጵያ ከአሜሪካ የቀረጥና ታሪፍ ነፃ መብት (አጎዋ) ታገደች

ዋዜማ ራዲዮ- የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን ሐሙስ ምሽት ኢትዮጵያን ጨምሮ ሶስት የአፍሪቃ ሀገራትን Africa Growth Opportunity Act (Agoa) የቀረጥና ታሪፍ ነፃ መብት መሰረዛቸውን ይፋ አድርገዋል።

ኢትዮጵያ በትግራዩ ጦርነት ሳቢያ ከንግድ ፕሮግራሙ የተሰረዘች ሲሆን ማሊና ጊኒም ከንግድ መብት ተጠቃሚነቱ ተሰርዘዋል።

ኢትዮጵያ የተሰረዘችው ከትግራይ ጦርነት ጋር በተያያዘ ተፈፅሟል ለተባለው የሰብዓዊ መብት ጥሰትና ከአማፅያን ጋር ድርድር እንድትቀመጥ ለማስገደድ ያለመ መሆኑንና ሁለት ወራት የማሰቢያ ጊዜ ገደብ ተሰጥቷት ነበረ።

የኢትዮጵያ መንግስት ለአሜሪካ ጫና ባለመንበርከኩ እገዳው ተግባራዊ እንዲሆን ፕሬዝዳንት ባይደን በፊርማቸው አፅድቀውታል። ከፈረንጆቹ አዲስ አመት ጀምሮም ውሳኔው ይፀናል።

ለሀያ አመታት አልባሳትና ጨርቃ ጨርቅ ወደ አሜሪካ በመላክ ተጠቃሚ የነበረችው ኢትዮጵያ በየአመቱ አንድ መቶ ሚሊየን ዶላር ያህል ታገኝ የነበረ ሲሆን በርካታ ዜጎችም በዘርፉ ተቀጥረው በመስራት የስራ ዕድል አግኝተው ቆይተዋል።

የአሜሪካ መንግስት ኢትዮጵያን ከንግድ ፕሮግራሙ እንዳይሰርዝ ጥቂት የኮንግረስ አባላት ለፕሬዝዳንት ባይደን ጥያቄ ቢያቀርቡም ፕሬዝዳንቱ ጥያቄውን ቸል ብለው ኢትዮጵያን ማሊንና ጊኒን በመሰረዙ ፀንተዋል።

አጎዋ የቀረጥና የታሪፍ መብት ለ38 የአፍሪቃ ሀገራት የተሰጠ ዕድል ሲሆን እንዲቀጥል ካልተወሰነ ከሶስት ዓመት በኋላ ሙሉ ፕሮግራሙ ይጠናቀቃል።

አሁን በኢትዮጵያ ላይ የተወሰደው እርምጃ የአልባሳትና ጨርቃጨርቅ እንደስትሪው ባለፉት አመታት ያሳየውን ዕድገት የሚገታና የባለሀብቶችን እንቅስቃሴ የሚደድብ ነው።

በአንፃሩ ቻይና 300 ቢሊየን ዶላር ለሚገመት ንግድ ለአፍሪቃ ሀገራት በሯን ክፍት ለማድረግ በቅርቡ መወሰኗ ለአንዳንድ ሀገራት ተስፋ ሰጪ ሆኖ ታይቷል። [ዋዜማ ራዲዮ]

The post ኢትዮጵያ ከአሜሪካ የቀረጥና ታሪፍ ነፃ መብት (አጎዋ) ታገደች appeared first on Wazemaradio.

[…]

በጦርነቱ የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የ3.4 ቢሊየን ብር የመልሶ ማቋቋም መነሻ ድጋፍ እየተዘጋጀ ነው

  • በሁለት ወራት ውስጥ መንግስት በመልሶ ግንባታ ላይ ያተኮረ አዲስ በጀት አዘጋጅቶ ያቀርባል

ዋዜማ ራዲዮ- በመንግስትና በሕወሓት አማፅያን መካከል ከአንድ ዓመት በላይ በዘለቀው ጦርነት የተጎዱ ወገኖችን መልሶ ለማቋቋም የሚረዳ የመጀመሪያ ዙር አዲስ በጀት እየተዘጋጀ መሆኑን የገንዘብ ሚንስትሩ አህመድ ሽዴ ይፋ አደረጉ።

የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ትላንት በተሰናዳውና “ህልውናን መጠበቅ እድገትን ማዝለቅ” የሚል ስያሜ ባገኘው የአዲስ ወግ ተከታታይ መርሀ ግብር ላይ እንዳሉት በጦርነቱ ሳቢያ የደረሱ ውድመቶችን በዝርዝር የሚያጠና ቡድን ከተለያዩ መስሪያ ቤቶች በተውጣጡ ሙያተኞች መቋቋሙን እና በቡድኑ ጥናት መነሻነት መንግስት ምላሽ እንደሚሰጥ አንስተዋል።

እንደ መነሻ ግን የጦርነቱን ተፈናቃዮች መልሶ ለማቋቋምና የወደሙ ንብትና መሰረተ ልማቶችን ለመተካት የተለያዩ ማእቀፎች ተዘጋጅተዋልም ብለዋል ። የመጀመሪያው የድጋፍ ማዕቀፍ 750 ሚሊየን ዶላር ወይም 3.4 ቢሊየን ብር ያህል ተይዞለታል።

አንዱ ማእቀፍ የ400 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ዋጋ ያለው ሲሆን በአለም ባንክ ድጋፍ የሚተገበር ነው። ሌላኛው የ350 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር የመልሶ ማቋቋሚያ መርሀ ግብር ደግሞ በአደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የሚከናወን እንደሆነ ያነሱት የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ በቀጣይም ከተለያዩ ሀገራትና ተቋማት ለዚሁ መልሶ ማቋቋሚያ ገንዘብ ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ አንስተዋል።

በአጋማሽ አመት ላይ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ በሚጸድቀው የተጨማሪ በጀትም ዋና ትኩረቱ ይኸው በጦርነቱ የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ማቋቋምና : የመሰረተ ልማት መልሶ መገንባት መሆኑን ገልጸዋል። የተጨማሪ በጀቱ በሚኒስትር መስሪያ ቤታቸው መዘጋጀቱን ያነሱት አቶ አህመድ መጠኑን ግን አልገለጹም።

ከቅርብ ወራት ወዲህ የተደረገው ጦርነት ያደረሰውን ጉዳት የገንዘብ ሚኒስትሩ ሲገልጹት ባለፉት አምስት ወራት ብቻ ሰብአዊ እርዳታዎችን ለማቅረብ 10 ቢሊየን ብር የወሰደ መሆኑን እንዲሁም መልሶ ማቋቋሙ ከሶስት እስከ አምስት የረዘመ አመታትን ሊፈጅ እንደሚችልም ፍንጭን ሰጥተዋል።

በጦርነቱ ሳቢያ በዚህ አመት የደረሰው ኢኮኖሚያዊ ጫና ከፍ ሊል እንደሚችል ያነሱት ሚኒስትሩ ባለፈው አመት ሀገሪቱ በተመሳሳይ ጦርነት ውስጥ ያሳለፈች ቢሆንም ስድስት በመቶ የአመታዊ አጠቃላይ ምርት እድገት መገኘቱን ገልጸው በዚህ አመት ግን ከባድ ኢኮኖሚያዊ ጫና እንደደረሰ ጠቁመዋል።

መንግስት ኢኮኖሚውን ከጦርነቱ ተፅዕኖ ለማላቀቅ የፖሊሲ ማሻሻያዎችን እንደሚያደርግም ፍንጭ ሰጥተዋል። [ዋዜማ ራዲዮ]

The post በጦርነቱ የተጎዱ ዜጎችን መልሶ ለማቋቋም የ3.4 ቢሊየን ብር የመልሶ ማቋቋም መነሻ ድጋፍ እየተዘጋጀ ነው appeared first on Wazemaradio.

[…]

We need to establish a clear and unequivocal end game for this conflict

Belay Seyoum Since the TPLF attacked the Ethiopian army in November 2020, the conflict has not abated and thousands of people have lost their lives and there has been incalculable damage to schools, hospitals and private property. It will take billions of dollars over several years to repair this damage. A generation of young people will live with the psychological trauma as a consequence of this conflict. Negotiations with the TPLF will neither deliver the peace nor the long-term stability the country needs to purse economic development. When we look at the origins of this conflict, we all know that there was […]

Van Hollen, Bass Urge Biden Administration to Reconsider Ethiopia’s Suspension from Critical AGOA Trade Program

December 22, 2021 Press Release WASHINGTON – Today, U.S. Senator Chris Van Hollen (D-Md.) and Congresswoman Karen Bass (D-Calif.) urged President Biden to reconsider his Administration’s November 2, 2021 decision to terminate Ethiopia’s designation as a beneficiary country under the African Growth and Opportunity Act (AGOA) at the end of this year. As the lawmakers note in their letter, this decision will hurt the nation’s most vulnerable and reverse hard-won economic gains without reducing hostilities in the ongoing civil war. Senator Van Hollen is Chair of the U.S. Senate Foreign Relations Committee, Subcommittee on Africa and Global Health Policy, and […]

Mr. Satan is kinder than TPLF

Yinegal Belachew To begin with, let me remind you of one Ethiopian religious legendary story. In this story, we observe the essence of fasting. In case you want to know what fasting is in the Ethiopian Orthodox Church context, leave alone non-animal based foods such leguminous plants, it is a strict avoidance of all types of foods for at least 9 hours, from morning to late noon, in the fasting seasons. In such fasting seasons, any animal based food is completely out of the menu. Now to the story: – It is in a certain monastery. During one of the […]

Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.