Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.

የእስክንድር ነጋ እና ጃዋር መሀመድ የፍርድ ቤት ውሎ

በዋዜማ ሪፖርተር

ዋዜማ ራዲዮ- ከድምፃዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር በተያያዘ በተለይ በአዲስ አበባ ከተማ ከደረሰው የሰዎች ግድያና ንብረት ውድመት ምክንያት ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር የዋሉት ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ ፓርቲ (ባልደራስ) ሊቀመንበር እስክንድር ነጋና ሰው በመግደልና ግጭት በመፍጠር ወንጀል ተጠርጥረው በእስር ላይ በሚገኘው የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስን (ኦፌኮ) አባል ጃዋር መሀመድ ዛሬ ረቡዕ ሐምሌ 22 2012 በፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ልደታ ችሎት ምድብ ተረኛ ወንጀል ችሎት ቀረቡ፡፡

የፌዴራል የመጀመርያ ደረጃ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ አራዳ ተረኛ ችሎት የቀረቡት አቶ እስክንድር ነጋ ፖሊስ ምርመራዬን ስላልጨረስኩ ተጨማሪ የ 14 ቀን የምርመራ ግዜ ይሰጠኝ ሲል ጠይቆ ነበር ፡፡

በባለፈው የምርመራ ጊዜ መርማሪ ቡድኑ የሰራውን ለችሎት አስረድቶ የቀሩ ምስክሮችን ቃል መቀበል የ14 ሰው አስክሬን ምርመራ ውጤት߹ ከ6 ክፍለ ከተሞች ውጪ ሪፖረት አልመጣለኝም߹የኤሌክትሮኒክስ መሣሪያዎች ምርመራ ውጤትን ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎትና ከመረጃና መረብ ደኅንነት ኤጀንሲ ውጤት በመጠባበቅ ላይ ነኝ እንዲሁም አቶ እስክንድርን በቁጥጥር ስር ስናውል ከእጅ ስልካቸው ውጪ ላፕቶፕም ሆነ ዲስክ ቶፕ ስላላገኘን ማጣራት ስለሚቀረኝ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ይሰጠኝ ሲል ለችሎት ጠይቋል፡፡

የተጠርጣሪው ጠበቆች በበኩላቸው ፖሊስ በቸልተኝነት ያለ አግባብ ደንበኛችን እንዲቀጡ እያደረገ ነው። ለ28 ቀናት ደንበኛችን እስር ላይ ናቸው። የጠየቀው የምርመራ ጊዜ ሊሰጠው አይገባም ያሉ ሲሆን ጠበቆቹ አክለውም ችሎት ለመዘገብ የመንግስት ሚዲያዎች ሲገቡ የግል ሚዲያዎች መከልከል የለባቸውም ሲሉ ተከራክረዋል፡፡
ግራቀኙን የሰማው ፍርድ ቤት ፖለስ የጠየቀውን የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ዝቅ በማድረግ 9 ቀናትን የፈቀደ ሲሆን በሚዲያዎች በኩል ጠበቆች ላነሱት አቤቱታ ማንም የተከለከለ ሚዲያ የለም የተከለከለ ካለ ቅሬታውን ማቅረብ ይችላል ብለው ተለዋጭ ቀጠሮ ለነሀሴ 1 2012 ሰጥተዋል፡፡

ጃዋር መሀመድ
የአርቲስት ሀጫሉ ግድያን ተከትሎ አስክሬን በመቀማት እና ሁከት በመፍጠር ወንጀል የተጠረጠሩት አቶ ጃዋር መሃመድ ላይ የ 12ቀን የምርመራ ግዜ ተፈቅዷል።
አመፅ እንዲፈጠር ብሄርን ከብሄር፣ ሀይማኖትን ከሀይማኖት ግጭት እንዲፈጠር በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዞኖች ትእዛዝ በመስጠት በንብረት እና በሰው ሕይወት ላይ ጉዳት እንዲደርስ ማድረግ ወንጀል ና (ኦ ኤም ኤን) አመፅ በመቀስቀስም በአዲስ አበባ ብቻ ከ200 ሚሊየን ብር በላይ ንብረት ላይ በደረሰው ውድመት የተጠርጠሩት አቶ ጃዋር ፖሊስ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ጠይቆባቸው ነበር ፡፡

መርማሪ ቡድኑ በተሰጠው የምርመራ ግዜ የተጠርጣሪውን ቤት በድጋሚ ፈትሻለሁ ߹ከ25 በላይ ሰዎችን ቃል ተቀብያለሁ 17 የምርመራ ቡድን ወደ ኦሮሚያ ክልል ልኪያለሁ ሲል የተሰሩ ስራዎች ብሎ ለችሎት ያስረዳ ሲሆን በቀጣይ ምስክሮችን መስማት߹ የኤሌክትሮኒክስ መሣሪያዎች ምርመራ ውጤትን መቀበል ߹ ወደ ክፍለ ሀገር የላኩዋቸው የምርመራ ቡድኖች ሪፖረት እንዲሁም ሰነዶችን ማስመርመር ስለሚቀረኝ የ 14 ቀን የምርመራ ግዜ ይሰጠኝ ሲል ፍርድ ቤቱን ጠይቋል፡፡

የተከሳሽ ጠበቆች ፖሊስ ተመሳሳይ ጉዳይን ነው ለጊዜ መጠየቂያነት ያቀረበው ምንም አዲስ ስራ አልተሰራም ስለዚህ የጠየቀው ጊዜ ውድቅ ይደረግበት ሲሉ ችሎትን ጠይቀዋል፡፡

አቶ ጃዋር በበኩላቸው “የኔ ወደዚህ አገር የመጣውት በሰላም ልታገል ነው… እስሩ ፖለቲካዊ ነው… ምርጫን ያሸንፈናል ብለው ነው ያሰሩኝ። ከ1000 በላይ የጦር መሳሪያን ከተለያዩ ኦሮሚያ ክልል ተቀብዬ ለመንግስት ያስረከብኩ ሰው ነኝ። እኔ ወንበዴ አደራጅቼ የማስበጠብጥ አይደለሁም፡፡ እኔን ከፖለቲካ ለማራቅ እና ብቻቸውን ምርጫ ለማድረግ ነው፡፡ እኔ ከምርጫ ቀርቼ የአገር ሰላምና ፀጥታ የሚመለስ ከሆነ እኔ እስር ቤት ልቀመጥ፡፡ እስሩ የፖለቲካ መሆኑን በልደቱ አያሌው ፣ በእስክንድር ነጋ እና እኔ የተጠረርንበት ተመሳሳይ ነው ይህ እኛን ከፖለቲካ ለማረቅ የተደረገ ነው” ሲሉ ለችሎት ተናግረዋል፡፡

ግራቀኙን የሰማው ፍርድ ቤት ሁለቱንም ወገኖች የፖለቲካ ይዘት ያለው ክርክር እንዳያቀርቡ ትእዛዝ ሰጥቶ ፖሊስ የጠየቀውን የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ዝቅ በማድረግ 12 ቀናት በመፍቀድ ተለዋጭ ቀጠሮ ለነሀሴ 5 2012 ሰጥቷል፡፡ [ዋዜማ ራዲዮ]

The post የእስክንድር ነጋ እና ጃዋር መሀመድ የፍርድ ቤት ውሎ appeared first on Wazemaradio.

[…]

ESAT Eletawi የጠ/ሚሩ እና የፖለቲካ ፓርቲዎች ውይይት Wend 29 July 2020

[…]

Central Bank of Ethiopia Introduces Deposit Protection Fund

ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider

By Gelila Samuel The federal government is set to establish an agency that will amass funds to be used as insurance payouts for depositors in times of financial crisis. Drafted by the National Bank of Ethiopia (NBE), the regulation lays out a legal framework for the establishment of the Ethiopia Deposit Insurance Fund that will report to the central bank. The 19-page draft regulation states that the Fund will reimburse insured depositors during a crisis, dictate annual premiums, determine and regularly update the coverage limit for an insured deposit and collect premiums from financial institutions, development partners and the government.

The post Central Bank of Ethiopia Introduces Deposit Protection Fund appeared first on ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider 24/7.

[…]

AU Best Platform for Negotiating GERD Dispute, Says Unesco Chair

ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider

Ethiopian News Addis Ababa — African Union (AU) is the best platform for resolving the dispute about the Ethiopian Grand Renaissance Dam (GERD) among Ethiopia, Egypt and Sudan, UNESCO Chair of International Water Cooperation said. The three countries have made major progress on the dispute in talks mediated by the African Union; and they have agreed to continue negotiating to reach a comprehensive solution. International Water Cooperation UNESCO Chair, Professor Ashok Swain told ENA that dispute on such development projects as on the Nile River, a trans-boundary resource shared by 11 African countries including Egypt, Ethiopia and Sudan, has to

The post AU Best Platform for Negotiating GERD Dispute, Says Unesco Chair appeared first on ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider 24/7.

[…]

Remembering July 29, 2018 “PM Abiy Ahmed Ethiopia Day” in Los Angeles   

ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider

By Alemayehu G, Mariam In a memorable sonnet, Shakespeare wrote, “When to the sessions of sweet silent thought / I summon up remembrance of things past…” Today, I summon up remembrance of “July 29, 2018 ‘PM Abiy Ahmed Ethiopia Day’ in Los Angeles.” It was truly an amazing day. On July 29, 2018 at 9:30 a.m., Team Abiy Ahmed- Ethiopia literally descended (in their jetliner) on the City of Angels on a special mission to deliver their message of love, forgiveness, peace, reconciliation, unity and Ethiopiawinet to the tens of thousands of Ethiopians living in Southern California and the Western

The post Remembering July 29, 2018 “PM Abiy Ahmed Ethiopia Day” in Los Angeles appeared first on ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider 24/7.

[…]

Ethiopia Gets First Locally Assembled Electric Car

hyundai-first-electric-car-in-ethiopia

Ethiopia showcased its first locally-assembled electric car by Hyundai, Marathon Motors. Once fully charged, the electric car can go for up to 300 kilometres.

[…]

Ethiopia, UK Ink Two Agreements Worth £105 Mn

ethiopia-uk-sign-105-mn-pound-grant-agreement

Ethiopia and the United Kingdom signed two grant agreements amounting to £105 million aimed at providing support development programs in four regions of Ethiopia.

[…]

Ethiopian-Israeli politician proposes town for immigrants from his country of origin

ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider

Danielle Roth-Avneri The Israeli government is examining a proposal to establish a town expressly for immigrants from Ethiopia. If the idea is approved, it could come under criticism as a supposed attempt to separate that immigrant community from the rest of the country’s populace. The proposal is the brainchild of Deputy Public Security Minister Gadi Yevarkan, himself a member of the Ethiopian-Israeli community, who recently met with Construction and Housing Minister Yaakov Litzman. The two agreed on a series of actions to be taken to improve the lot of Ethiopian Israelis. Yevarkan presented an overview of the community’s housing needs,

The post Ethiopian-Israeli politician proposes town for immigrants from his country of origin appeared first on ZeHabesha Latest Ethiopian News Provider 24/7.

[…]

AU, China Sign MoU for First Phase Construction of Africa CDC in Ethiopia

africa-cdc

African Union has signed a memorandum of understanding (MoU) with the Chinese Ministry of Commerce for the first phase of the construction project of the Africa Center for Disease Control and Prevention Headquarters in the outskirts of Addis Ababa, Ethiopia.

[…]

“የፌዴራል መንግሥት በትግራይ የሆነ ዕርምጃ እወሳዳለሁ ካለ ራሱ ያደርገዋል”

ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በተለያዩ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ሰኞ ሐምሌ 20 ቀን 2012 ዓ.ም. ምሽት በፋና ቴሌቪዥን በትግርኛ ቋንቋ ማብራሪያ ሰጥተው ነበር። ከተነሱት ዋና ዋና ጉዳዮች መካከል ለውጡና የትግራይ ክልል ሁኔታ፣ የድምፂ ወያነና የትግራይ ቴሌቪዥን መዘጋት፣ ምርጫን በተመለከተ፣ የኤርትራ ጉዳይና የፌዴራል መንግሥት ትግራይን ሊያጠቃ ነው ስለመባሉ ይገኙበታል። በማብራሪያቸው የተነሱ ዋና ዋና ጉዳዮች እንደሚከተለው ተጠናቅረዋል። […] […]

Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.