Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.

Ethiopia Collects $1.3 Bn from Exports in 6 Months

Ethiopia has earned a revenue of $1.33 billion in the first six months of the Ethiopian fiscal year that started in July 2019. This is 80 percent of the target set, the Ethiopian Ministry of Trade and Industry announced.

[…]

በሊቢያ በአሸባሪዎች በግፍ የተገደሉ ዜጎች አፅም ወደ ሀገርቤት ሊመጣ ነው

Anti ISIS protest in Addis Ababa with victims picture in 2015

ዋዜማ ራዲዮ- ከአምስት ዓመት በፊት በአሸባሪዎች በሊቢያ በግፍ የተገደሉ 34 ኢትዮጵያውያንና ኤርትራዉያን አፅም ወደ ሀገራቸው ገብቶ በወግ እንዲቀበር ለማድረግ በመንግስት በኩል ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል።

የኢትዮጵያውያንና ኤርትራዉያኑ አፅም ከአንድ ወር በፊት የሊቢያ የሽግግር መንግስት በቁጥጥር ስር ባዋላቸው አሸባሪዎች ጥቆማ ስርት በተባለችው ከተማ የባህር ዳርቻ አቅራቢያ አንድ እርሻ አጠገብ መቃብሩን ማግኘት ተችሏል። የመቃብሩ ቦታ መገኘቱ እንደተሰማም የኢትዮጵያ መንግስት ወደ ሊቢያ የልዑካን ቡድን ልኮ ከሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር ተነጋግሯል።

የተገኘውን አፅም በዲ ኤን ኤ (DNA) ምርመራ የማጣራትና የመለየት ስራ እየተካሄደ ሲሆን ከሟች ቤተሰቦች መካከል ለዲ ኤን ኤ ምርመራ የተጠሩና ናሙናም የሰጡ መሆናቸውን ቤተሰቦች ነግረውናል።

የሟቾቹን አፅም የማምጣቱ ሂደት የሚያስፈልገውን ህጋዊ ሂደት ለማሟላትም በመንግስት በኩል ጥረት እየተደረገ መሆኑን ያለን መረጃ ያመለክታል።
34 ኢትዮጵያውያንና ኤርትራዉያን አይ ኤስ በተባለው አሽባሪ ቡድን መገደላቸው ይታወሳል። ወጣቶቹ በስደት ወደ አውሮፓ በመጓዝ ላይ ነበሩ።

የዋዜማ ሪፖርተር ያነጋገራቸው አንዳንድ ቤተሰቦች ከሀዘኑ ተከትሎ በደረሰባቸው የስነልቦናና የጤና ቀውስ የአልጋ ቁራኛ እስከመሆን የደረሱ እንዳሉ ያስረዳሉ።

ጠቅላይ ሚንስትር አብይ አህመድ ወደ ስልጣን ሲመጡ ለመፈፀም ቃል ከገቧቸው ጉዳዮች አንዱ ስደተኞችን ከስቃይ እስር ቤቶች ወደ ሀገራቸው መመለስና በሊቢያ የተገደሉትን ወጣቶች አፅም አፈላልጎ በወግ እንዲቀበሩ ማስቻል የሚል ይገኝበታል። [ዋዜማ ራዲዮ]

The post በሊቢያ በአሸባሪዎች በግፍ የተገደሉ ዜጎች አፅም ወደ ሀገርቤት ሊመጣ ነው appeared first on Wazemaradio.

[…]

The First Ethiopian to Win a 100th Nobel Prize – the Story of Abiy Ahmed Ali

Reading Time: 4 minutes ByAleksander Pichkur Abiy Ahmed Ali is the Prime Minister of Ethiopia. He was the Prime Minister for a year and didn’t expect such an award. But in August 2019,…

The post The First Ethiopian to Win a 100th Nobel Prize – the Story of Abiy Ahmed Ali appeared first on zehabesha: Latest Ethiopian News Provider.

[…]

Hunger, Fear and Death: an Ethiopian Migrant Family’s Story

Reading Time: 3 minutes BY GIULIA PARAVICINI TULI GULED, Ethiopia (Reuters) – First, drought in Ethiopia’s Oromiya region destroyed Asha Khalif Ali’s crops and animals. Then her husband and brother were killed in ethnic…

The post Hunger, Fear and Death: an Ethiopian Migrant Family’s Story appeared first on zehabesha: Latest Ethiopian News Provider.

[…]

ESAT Eletawi የመንግስት መግለጫ ስለታጋቾቹና የምርጫ ቦርድ ማስጠንቀቂያ Wed 29 Jan 2020

[…]

ESAT Amharic News Wednesday January 29, 2020

[…]

Ethiopia is No.1 FDI Recipient in East Africa, UNCTAD Report

Ethiopia has been the number one foreign direct investment (FDI) recipient in East Africa, and the fourth largest FDI destination in Africa in 2019, the year’s United Nations Conference on Trade and Development (UNCTAD) report revealed.

[…]

በዋሽንግተኑ የህዳሴ ግድብ ድርድር አሜሪካና የአለም ባንክ በኢትዮጵያ ላይ ግልጽ ጫና እያሳደሩ ነው

  • በአባይ ተፋሰስ ሀገራት ተከታታይ ድርቅ ቢከሰት ኢትዮጵያ ከግድቡ የመጀመርያ ሙሌት በላይ ያለውን ውሀ በሙሉ ትልቀቅ እስከማለት ተደርሷል

ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ; ግብጽና ሱዳን በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የውሀ አሞላልና በተፋሰሱ ሀገራት ለተከታታይ አመታት ድርቅ ቢከሰት እንዴት መቋቋም ይቻላል የሚለውን አሰራር የሚወስነው መመሪያ ላይ ተወያይቶ ከስምምነት ለመድረስ ከትላንት ጀምሮ በዋሽንግተን እየመከሩ ነው።ምክክሩ ዛሬም ቀጥሏል።

በዚህ ውይይት ላይ የአሜሪካው የገንዘብ ሚኒስትር ስቴፈን ሙኒሽን እና የአለም ባንኩ ፕሬዚዳንት ዴቪድ ማልፓስም ተገኝተዋል።ሶስቱ ሀገራት በውሀና ውጭ ጉዳይ ሚኒስተሮቻቸው እና ልኡካቸው የተወከሉ ሲሆን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ገዱ አንዳርጋቸውና የውሀ ሚኒስትሩ ስለሺ በቀለ የኢትዮጵያን ልኡክ መርተዋል።

ዋዜማ ራዲዮ ውይይቱ ከሚደረግበት ዋሽንግተን ያገኘችው መረጃ እንደሚያሳየው ; አሜሪካ ; የአለም ባንክ ከግብጽ ጋር በመሆን ግልጽ የሆነ ጫናን ኢትዮጵያ ላይ የመፍጠር ስራን እየሰሩ ነው።ቀድሞም የአለም ባንክና አሜሪካ በዚህ ጉዳይ ላይ ታዛቢነታቸው ላይ ጥርጣሬ ሲነሳ የቆየ ቢሆንም አሁን ላይ ጫና ለመፍጠር እያደረጉ ያለው ጥረት ግን ግልጽ የወጣ እንደሆነ መረዳት ችለናል።

ዋዜማ ራዲዮ ከድርድሩ ስፍራ እንደሰማችው በአባይ ተፋሰስ ሀገራት ለተከታታይ አመታት ድርቅ ቢከሰት ኢትዮጵያ ከህዳሴው ግድብ የምትለቀው ውሀ በአስገዳጅ የመቶኛ ቁጥሮች እንዲሆን በአሜሪካ ; በግብጽና አለም ባንክ ውትወታ ተደርጎባታል።

የአለም ባንክ ; አሜሪካና ግብጽ መጀመርያ አቅርበውት የነበረው የድርቅ ማካካሻ እቅድ ; በተፋሰሱ ሀገራት ለተከታታይ አመታት ማለትም ለሁለትና ሶስት ተከታታይ አመታት ድርቅ ቢከሰት ኢትዮጵያ ከህዳሴው ግድብ ከባህር ጠለል በላይ 595 ሜትር ድረስ ያለውን ውሀ ትይዝና ከዚያ በላይ ያለውን ሙሉ ለሙሉ ትልቀቅ የሚል ነበር።

የህዳሴው ግድብ ውሀ ከባህር ጠለል በላይ 595 ሜትር ላይ ሲሆን ማለት 18 ቢሊየን ሜትር ኪዩብ ውሀ ብቻ ሲይዝ ማለት ነው። በሌላ አነጋገር የመጀመርያ ደረጃ ሙሌት ተብሎ ለሁለት አመታት የሚሞላው ማለት ነው።ይህ በቂ ኤሌክትሪክ ሀይል ለማመንጨት የሚሆን የውሀ መጠን አይደለም።ይህን የድርቅ መቋቋሚያ እቅድ በኢትዮጵያ በኩል ለመቀበል የዳዳቸው የተወሰኑ የድርድሩ ቡድን አባላት ቢኖሩም እርስ በርስ በተደረገ ብርቱ ክርክር ግን ውድቅ መሆኑን ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች።

የዚህን እቅድ ውድቅ መሆን ተከትሎ ግብጽ ከአሜሪካና አለም ባንክ ጋር በመሆን ሁለተኛ ሀሳብ አምጥተው ነበር።ይህም ሁለተኛ ሀሳብ ; ለተከታታይ አመታት ድርቅ ቢከሰት ኢትዮዮጵ ከህዳሴ ግድብ የውሀ ሙሌት ከባህር ጠለል 595 ሜትር በላይ ያለውን ግማሹን ውሀ ትልቀቅ የሚለው ነው።ይህ ማለት ግድቡ 50 ቢሊየን ሜትር ኩብ ውሀ ይዞ ድርቅ ቢከሰት እስከ ባህር ጠለል በላይ 595 ሜትር ያለው 18 ቢሊየን ሜትር ኪዩብ ውሀ በቋሚነት ይያዝና ከቀሪው 32 ቢሊየን ሜትር ኪዩብ ውሀ 16 ቢሊየን ሜትር ኪዩቡ ውሃ ይለቀቅ እንደማለት ነው።በሁለቱም መንገድ መስማማት ተገቢ እንዳልሆነ ነው ከምንጫችን የሰማነው።

በመጀመርያ እየቀረበ ያለው እቅድ ግልጽ የሆነ የውሀ ክፍፍል እንጂ ከዚህ ቀደም ሲባል እንደነበረው የትብብር ፍላጎት አይደለም።በውሀ ላይ ቁጥር ነክ ስምምነት ማድረግም ኢትዮጵያን ወደ ሁዋላ የሚመልስና ከፍተኛ ወጭ ካወጣችበት ግድብ ተገቢውን ጥቅም እንዳታገኝ የሚያደርግ ነው።በሌላ በኩል በግብጽ በኩል ድርቅ ላይ ነን ብለው የሚያቀርቡት መረጃ ታማኝነት ጥያቄ የሚነሳበት በመሆኑ በዚህ ላይ መስማማት ተገቢ አስቸጋሪ ይሆናል።

ድርቅ ማለት የውሀ እጥረት ተብሎ ስለሚተረጎም ; ግብጽ ደግሞ ዝናብ የሌላት ሀገር በመሆኗ አስዋን ግድቧ ላይ ያከማቸችውን ውሀ እንደከዚህ ቀደሙ ወደ ሌላ ግድቧቿ እየለቀቀች ድርቅ ላይ ነኝ ልትል ትችላለች። በዚህም ሳቢያ ሁሌም ተጨማሪ ውሀን እንድትጠይቅ ህጋዊ መሰረት ይሰጣለል።በዚህ ምክንያትም ተቀባይነት ሊኖራቸው አይገባም።ድርቅ መታየት ካለበትም በኢትዮጵያ ግብጽና ሱዳን ያለው ሳይሆን በኢትዮጵያ ሊከሰት ከሚችለው ነው የተሻለ ግምት ሊሰጥ ነው የሚገባው ብለውናል ምንጮቻችን።[ዋዜማ ራዲዮ]

The post በዋሽንግተኑ የህዳሴ ግድብ ድርድር አሜሪካና የአለም ባንክ በኢትዮጵያ ላይ ግልጽ ጫና እያሳደሩ ነው appeared first on Wazemaradio.

[…]

Kenya to Import More Electricity from Ethiopia

Kenya is set to increase its energy imports from Ethiopia, as the two neighbors activate a bilateral agreement on power trade.

[…]

Egypt and Ethiopia eye calmer waters in Nile dam dispute

Reading Time: 2 minutes by:Christina Okello Foreign ministers from Egypt, Ethiopia and Sudan gathered in Washington on Tuesday for last-ditch talks on the Renaissance Dam, which have led to bitter recriminations between Cairo and…

The post Egypt and Ethiopia eye calmer waters in Nile dam dispute appeared first on zehabesha: Latest Ethiopian News Provider.

[…]

Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.