Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.

Ebiz Receives Award from Ethiopian PM for Being Loyal Tax Payer

ebiz-recognition

2Merkato’s owner company, Ebiz Online Solutions PLC, has been recognized as a loyal taxpayer in the silver category. Prime Minister Abiy Ahmed bestowed the award on Ebiz at a dinner ceremony held at the National Palace on Saturday night. Ebiz Online Solutions’ 2Merkato.com is the biggest business portal in Ethiopia, dedicated to providing integrated information on Ethiopian business, containing virtually every important information a businessperson or a potential investor needs while doing business in Ethiopia or trading with businesses located in Ethiopia.

[…]

Ethiopia -ESAT Bridging The Leadership Gaps In Africa Part 3 july 20, 2019

[…]

Ethiopia: Ministry Gives Star Ratings to 88 More Hotels

The Ethiopian Ministry of Culture and Tourism, in a second round of hotel star ratings since 2015, has given a star rating of one to four to 88 hotels throughout Ethiopia.

[…]

አዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም በገፍ እየሰጠ ያለው ብድር እያወዛገበ ነው

ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥም ከ200 ሚሊየን ብር የበለጠ ብድር ሰጥቷል።

Takele Uma Deputy Mayor of Addis Ababa

ዋዜማ ራዲዮ- በአብዛኛው በአዲስ አበባ አስተዳደር እንደሚተዳደር የሚነገርለት የአዲስ ብድርና ቁጠባ ከቅርብ ወራት ወዲህ እየሰጠ ያለው በዘመቻ መልክ እየተካሄደ ያለ ብድር በፋይናንስ ተቋሙና በከተማው አስተዳደር ውስጥ መደናገርና ጥርጣሬ አስከትሏል። ከዚህ ቀደም ይህ አክስዮን ማህበር ብድርን ሲሰጥ ተያዥን ጨምሮ የሚጠይቃቸው የተለያዩ ያሉ መስፈቶች ነበሩ። ሆኖም ከቅርብ ጊዜ ወዲህ “ተያዥ አያስፈልግም” በሚያስብል ደረጃ ብድር እየሰጠ እንዳለ እየታየ ነው።ሁለት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥም ከ200 ሚሊየን ብር የበለጠ ብድር ሰጥቷል።

ቀለል ያለ ብድር ለስራ ፈጠራ መልካም መሆኑ ይነሳል።ነገር ግን ብድር ሲሰጥ ብድር የሚሰራበት ፕሮጀክት አዋጭ ነው ወይ? ፕሮጀክቱ ተሳክቶ ብድሩ ይመለሳል ወይ? የሚሉ ግምገማዎች ይደረጋሉ።

አሁን በአዲስ ብድርና ቁጠባ እየተሰጡ ያሉ ብድሮች እነዚህ መስፈርቶች ከቁብ ሳይገቡ ሶስት-ሶስት ሁነው የተደራጁ ወጣቶች አንዱ ለአንዱ ተያዥ እየሆኑ ከ300 ሺህ እስከ 1 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር እየሰጠ እንደሆነም ሰምተናል። ይህን ብድር በአዲስ አበባ ባሉ ወረዳዎችና በአዲስ አበባ ዙርያ ባሉ ከተሞች እየሰጠ መሆኑን ራሱ ተቋሙ በመገናኛ ብዙሀን በማስታወቂያ እያስነገረ ይገኛል። ለብድርም ሲባል የፕሮጀክት እቅድ ሽያጭ የተለመደ ስራ እየሆነ መጥቷል።

ሪፖርተር ጋዜጣ እንደዘገበው ደግሞ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ የአዲስ ብድርና ቁጠባ ሀላፊ አቶ አሸብር ብርሀኑን ማገዳቸውን ገልጿል። ሀላፊው የብድር አሰጣጡ ላይ ተቃውሞ እንደነበራቸውም የሰራ ባልደረቦቻቸው ለዋዜማ አረጋግጠዋል።

ከወትሮ በተለየ መልኩ የከተማ አስተዳደሩ በአዲስ ብድርና ቁጠባ በኩል እንዲህ ብድር ማሰራጨት ለምን ፈለገ ? በሚል ለአንድ የአክስዮን ማህበሩ የዘርፍ ሀላፊ ላነሳነው ጥያቄ ፣ ብድሩ እየተሰጠ ያለው የከተማ አስተዳደሩ በመደበው ገንዘብና ብድሩንም ቀለል ባለ ሁኔታ እንድንሰጥ ታዘን ነው የሚል ምላሽ አግኝተናል። በዚህም ሳብያ ባንኮች በተለይም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የአዲስ አበባ ቅንጫፎች ከየወረዳው የአዲስ ብድርና ቁጠባ አክስዮን ማህበር ጽህፈት ቤቶች የባንክ ሂሳብ እንዲከፈትላቸው ደብዳቤ በተጻፈላቸው ወጣቶች የአገልግሎት ጥያቄ መጨናነቃቸውን ከባንኩ ምንጮቻችን ሰምተናል።

ይህ ክስተት የከተማው አስተዳደር ፖለቲካዊ ቅቡልነት ለማግኘት የዘየደው ስትራቴጂ መሆኑን ተደጋጋሚ አስተያየቶች ይሰማሉ።ታከለ ኡማ ምክትል ከንቲባ ሆነው ከተማውን ማስተዳደር ከጀመሩ ጊዜ ጀምሮ ወደ ስልጣን የመጡበት መንገድ ለሳቸው ሲባል ህግ ተስተካክሎ በመሆኑ ውግዘት የገጠማቸው ቢሆንም ቀላል የማይባል ነዋሪ ደግሞ ጊዜ ሰጥተን በስራቸው እንመዝናቸው በሚል ይሁንታን ቸሯቸዋል። የወሰዷቸው መልካም እርምጃዎች እንዳሉ ሁሉ በየተቋማቱ ባሉ የአመራር ቦታዎች ላይ ማንነት ተኮር የሆነ ምደባ ተደርጓል ተብሎ በመታመኑ ግን ከባድ ትችት ውስጥ ወድቀዋል።

አሁን እየታየ ያለው የብድር አስጣጥ በ1997 ምርጫ የደነገጠው የቀድሞው የኢህአዴግ አስተዳደር እስከ 2002 አ.ም ምርጫ ድረስ ከሶስት ሺህ ጀምሮ የተለያየ መጠን ያለው ብር እንደማይመለስ እየታወቀ በገፍ በከተማው ሲረጭ መቆየቱ ይታወሳል። በ100 ሺዎች የወሰዱት ብድር አልተመለሰም። በከተማውም በዚህ መልኩ በቂ ስራ መፍጠር አልተቻለም።አሁን እየታየ ያለው የብድር መስፈርት ልልነትም ከከዚህ ቀደሙ ጋር ተመሳሳይነት አለው። ለስራ ፈጠራ ብድር መቅረቡ የሚደገፍ ቢሆንም ገንዘቡ ስራ መፍጠሩ እና መመለሱ መረጋገጡ እጅጉን ተገቢ ነው።

የከተማ አስተዳደሩ በሁለት ቢሊየን ብር ተንቀሳቃሽ ገንዘብ በነዳጅ ማደያ እና በፈጣን ምግቦች ሽያጭ ዘርፍ ለአስር ሺዎች ስራ እፈጥራለሁ ብሎ በከተማው ምክትል ከንቲባ ታከለ በኩል በቅርብ ጊዜ ይፋ ያደረገውን እቅድ የት አድርሶት ነው? ዛሬ እንዲህ መጣደፍ ውስጥ የገባው የሚል ጥያቄን ማስነሳቱ ነው። በሁለት ቢሊየን ብር የወጣው እቅድም አተገባበሩ መልካም ከሆነ በመልካም ተወስዶ ነበር።

እንደ አዲስ ብድርና ቁጠባ አይነት ተቋማት ገንዘብ የሚያገኙት ከአለም አቀፍ ለጋሾችና ውጭ የኢትዮጵያ ንግድ በትንሽ ወለድ የሚሰጣቸውን ብድር ነው መልሰው የሚያበድሩት። አዲስ ብድርና ቁጠባ ለስሙ ከአስተኛ የፋይናንስ ተቋማት ውስጥ ተመደበ እንጂ ካፒታሉ ከአራት ቢሊየን በልጦ በአመትም ከስምንት ቢሊየን ብር በላይ አበድራለሁ ብሎ የሚያቅድ በኢትዮጵያ ለመጨረሻ ጊዜ ከተቋቋሙ የግል ባንኮች በሀብት የሚስተካከል ነው።[ዋዜማ ራዲዮ]

The post አዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም በገፍ እየሰጠ ያለው ብድር እያወዛገበ ነው appeared first on Wazemaradio.

[…]

Open Letter to Ethiopians and to the International Community RE: Communique of “Concerned Ethiopians

RE: Communique of “Concerned Ethiopians” Issued on July 19, 2019 July 28, 2019 On July 19, 2019, 145 individuals who called themselves “Concerned Ethiopians”, mostly who hail from Amhara ethnic group, issued an alarmist communique titled, “Communique Urging Prevention of Genocide and Balkanization of Ethiopia.” We, the undersigned individuals and national/ethnic based nonprofit and community […] […]

Ethiopia’s Policy Logjam and Unintended Consequences —-why willful ignorance should be combatted now—-

Part II of an III Part Series Aklog Birara, DR “A good leader can engage in a debate frankly and thoroughly, knowing that at the end he and the other side must be closer, and thus emerge stronger. You don’t have that idea when you are arrogant, superficial, and uninformed.” Nelson Mandela Governing a complex, […] […]

ESAT Special ቆይታ ከአቶ ነብዩ መላኩ የኢሳት ኦሼንያ – መካከለኛዉ ምሥራቅ ድጋፍ አሰባሳቢ ኮሚቴ

[…]

Ethiopia coffee, oilseeds export revenues hit 1.2 bln USD amid growing interest from China

ADDIS ABABA, July 27 (Xinhua) — The Ethiopian government on Saturday said the country made more than 1.2 billion U.S. dollars in revenue from the exports of coffee and oilseeds during the just-concluded Ethiopian fiscal year that ended on July 7. The revenue was generated from the export of coffee, mung beans, white kidney beans, […] […]

Ethiopia:  Three Roadmaps for a Post-EPRDF Transition

Berhanu Abegaz[*] July 28, 2019 The prospect of Ethiopia falling apart has become disturbingly palpable for a couple of years now. While there is a broad agreement that the system of ethnic separatism is the culprit, there is much confusion about what can be done to stem the tide. We are obliged to raise three […] […]

Ethiopia – ESAT Bridging The Leadership Gaps In Africa – Addis Abeba – Part 2

[…]

Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.