Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.

Learn and reflect through an influential mobile game ‘Chewata’

Raising awareness on the human rights violations in Ethiopia through a mobile game By Mikael Arage HELSINKI, April , 2018 – Chewata lets you experience being a tyrant, but beware of the human rights bills that angered citizens are throwing your way. The further you can go, the more corrupt the regime becomes. Can you […] […]

EFFORTን መውረስ ለዶ/ር አብይ ቀዳሚ ተግባር ነው!!!

ዶ/ር አብይ ጠ/ሚኒስትር ሆነው የተመረጡ ዕለት ባደረጉት ንግግር የሀገሪቱን ኢኮኖሚ እድገት እና ፍትሃዊ የሃብት ክፍፍል ለማረጋገጥ፣ በተለይ አዳዲስ ባለሃብቶችን እንዲፈጠሩ ቅድሚያ ሰጥተው እንደሚሰሩ ገልፀዋል። ይህን እውን ለማድረግ የጠ/ሚኒስትሩ የመጀመሪያ ተግባር መሆን ያለበት #EFFORTን በመውረስ ወደ ግል ባለሃብቶች ማዘዋወር (privatize) ነው። ምክንያቱም፣ 1ኛ) ለሀገሪቱ የኢንዱስትሪ ልማትና እድገት፣ በተለይ አዳዲስ ባለሃብቶችን በመፍጠሩ ረገድ ዋና እንቅፋት መሆናቸው በዚህ […] […]

“EFFORTን” መውረስ የኢኮኖሚውን ጥገኛ ተውሳክ እንደማስወገድ ነው!

ትላንት በፌስቡክ ገፄ ላይ የትእምት (EFFORT) ድርጅቶች በመንግስት መወረስ እንዳለባቸው ለመጠቆም ሞክሬ ነበር። ለዚህ ያቀረብኳቸው ምክንያቶችና ማስረጃዎች እንዳሉ ሆነው እነዚህን ድርጅቶች መውረስና ወደ ግል እንዲዛወሩ ማድረግ ምን ፋይዳ አለው? በሀገሪቱ ፖለቲካና ኢኮኖሚ ላይ ምን ዓይነት አሉታዊ ሆነ አዎንታዊ ተፅዕኖ ሊፈጥር ይችላል? እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮችን በዝርዝር መመልከት ያስፈልጋል። በቅድሚያ ግን ስለ ትእምት (EFFORT) ድርጅቶች አጠቃላይ […] […]

ይድረስ የፈጣሪን ስም ለጠሩ ዶ/ር አብይ አህመድ

በ 44 ዓመታት ጊዜ ውስጥ የኢትዮጵያ መሪ በመሆን ለመጀመሪያ ጊዜ “ፈጣሪ ኢትዮጵያንና ሕዝቦቿን ይባርክ” እያሉ ንግግርዎን ሲያሳርጉ አይቶ ሕዝበ ኢትዮጵያ በደስታ ተሞልቷል። እኔ ግን እያሉ ያሉት ይህ የማሳረጊያ ቃል በሕዝብ ፊት ብቻ ሳይሆን በአምላክ ፊት ምንና ምንን በሃላፊነት ሊያስጠይቅዎ እንደሚችል የነገሩ ክብደት እጅግ አሳስቦኛል። የፈጣሪ ስም ከተነሳ ዘንዳ፥ ይህ ፈጣሪ የሚሰጠን በረከት ምንነት ይታወቅ ዘንድ […] […]

BBN Daily Ethiopian News April 26, 2018

BBN Daily Ethiopian News April 26, 2018 […]

Hiber News Analysis April 26, 2018

Hiber News Analysis April 26, 2018 […]

BBN Daily Ethiopian News April 25, 2018

BBN Daily Ethiopian News April 25, 2018 […]

Prime Minister Abiy Ahmed: Too Good to be True!

Prime minister Abiy Ahmed (L) discussing with his predecessor Hailemariam Desalegn, at the Prime minister office, few hours after his official swearing in ceremony as PM [Photo: Asrat Asale, social media coordinate of the Prime minister office]

By Gizaw Legesse

Everything seems too good to be true. I am talking about the political dynamics
in Ethiopia.

The numerous promises of the newly appointed PM and the bold responses he is giving – the dreamlike speeches he has been making – are pushing me to question: are we really living in that Ethiopia we used to know before.

PM Abiy is speaking and acting totally differently than the two decads and plus long culture of EPRDF, the coalition of parties he is now in charge. His words and plans for the new Ethiopia couldn’t be dreamed of in the EPRDF reign. These two things have been vividly seen in the past few weeks:

1) Ethiopia has a parliamentary system of government, but what you see in Abiy is a president in a presidential system.

2) EPRDF adheres an ideology called “Revolutionary Democracy”, a typical Marxist-Leninist view. But if you have listened what Abiy is promising and looking forward to implement, then you will definitely say someone is highly advocating “Liberal Democracy” within that leadership circle.

What is happening here? Are we looking at a real change? If it is an honest change, sure the struggle still continuous.

Abiy himself, while visiting and discoursing with people of two cities in Amhara region, openly indicated how difficult and challenging was to release the two monks that were arrested on terrorism charges. This means, there are still parts of the government who are not reluctant to challenge and who are saying no to the PM. This also means the struggle for change still continuous (but the PM seems to take the lead now).

Of course, the PM has prevailed in many fronts, and most Ethiopians have strengthened their hope. Even those who lost one or more member of their families in the past three years of protest have openly welcomed the new PM as a beacon of hope. However, the last three decades have taught our people to be like Thomas: believing comes after seeing, especially with regard to those countless promises from EPRDF.

Starting from his inaugural speech, the PM has managed to possess the hearts of many – he is the one, many said, who is capable enough to unite us. His thoroughly articulated responses for questions, his apologies for miss perception, and most importantly his adherence to unity – Ethiopianism, have led many to see a bright future for our Ethiopia. This is good, but a bit weird for Ethiopians.

Indeed the PM (or the reformed government) needs time – can’t respond to every claim overnight, not every claim has a response. Yet, we still have the right to doubt – because it is a new thing for us and also because we are the people.

My doubt is this: a PM who is challenged and faced difficulties to release two Monks of Waldba monastery who just opposed a decision of the government to take part of their monastery but end up in prison charged with terrorism, how can then he be able to cause the amendment of the anti-terrorism law.
This was one of the claims by protesters and oppositions. How can he bring the real multi party system before he wins over those determined to control political power perpetually.

A rarely talked crucial point is how very short period the PM has – less than two years. If he succeeds in giving political space for oppositions to actively engage in politics and freely participate in the next election, then that is his deadline. If he fails to deliver what he promised until the election and, even more, if he ends up to be same old EPRDFites that envisions a perpetual political power, then that is also his deadline. People of Ethiopia have realized their potential – how to take down their oppressors.

Currently many want to see PM Abiy separately and different from EPRDF. But they are one and the same, he is the leader of EPRDF in principle. Unless Abiy and whomever is in his team are capable enough to change the whole set of EPRDF to the limit that EPRDF is ready and willing to transfer political power to any party fits, there will not be real power.

So what then? For me, as much as I appreciate what he is doing and what he envisions for our Ethiopia, I really want him to underline that he has a short period of time. A real leader must always know that an election could be an end of his term – we have never seen an implication of this from previous EPRDF leader.

What I know for sure is that our people can’t afford to be let down anymore. I hope Abiy really knows this.

[…]

ሕግ የማያውቀው መንግሥታዊ ሽልማት፣ ብሔራዊ ባንክ የማያውቀው ብር ነው

HMD awarded

መስፍን ነጋሽ- ዋዜማ ራዲዮ

ጠ/ሚ አብይ አህመድ ለቀድሞው ጠ/ሚ ኀማደ “ከፍተኛ የክብር ዲፕሎማ” እና ለወ/ሮ ሮማን ደግሞ “የእውቅና የምስክር ወረቀት” መስጠታቸውን አየን፣ ሰማን። ወደዝርዝሩ ሳንገባ፣ አንድ የአገር መሪ ተሰናባቹን በክብር ሲሸኝ፣ ለክብሩ የራት ግብዣ ሲያደርግ ማየት በጣም መልካም ነገር ነው። ለአገራችንም እጅግ እንግዳ ባህል ነው። የክብር ኒሻን ወይም ሜዳይ መስጠት ግን ፍጹም የተለየ ጉዳይ ነው። ሁለቱን ማምታታ አያስፈልግም።

ሕገ መንግሥቱ በኢትዮጵያ መንግሥት ስም የሚበረከቱ መሰል ክብሮችን የመስጠት ሥልጣን ለርእሰ ብሔሩ ሰጥቷል ብሎ ማሰብ ይቻላል። ፕሬዚዳንቱ “በሕግ መሠረት ኒሻኖችና ሽልማቶች ይሰጣል” ይላል። ትናትን ግን ፕሬዚዳንቱ ጭራሹንም ውጭ አገር ጉብኝት ላይ ናቸው። ጠ/ሚሩ በፓርላማው ውሳኔ ወይም በሕግ መሠረት ለፕሬዚዳንቱ አቅርቦ እንዲያሰጥም ተደንግጎለታል። ይህም የሆነ አይመስልም። እንደሚመስለኝና በኢሕአዴግ ቤት እንደተለመደው የኀማደ ሽልማት ሐሳብ ድንገት የመጣ ነው። ለተቋማዊ አሠራር አንዳችም ክብር በማይሰጠብት ባህል ለሚኖሩት ሰዎች፣ አንድ ሐሳብ ከመጣ ምራቅ ሳይውጡ ወዲያውኑ ወደተግባር መሯሯጥ የሚያስመሰግን እንጂ የሚያስተች አይደለም።

ይህን ለማረጋገጥ ሩቅ መሔድ አያስፈልገም። “በዲፕሎማው” እና “በምስክር ወረቀቱ” ላይ የተነበበው በቂ ነው። ጠ/ሚ ይህንን ሽልማት የሚሰጡት ከየት ባገኙት ሥልጣንና ማንን ወክለው እንደሆነ፣ የሚሰጠው ዲፕሎማና የምስክር ወረቀት በየትኛው ሕግ እንደተቋቋመ ወዘተ የተባለ ነገር የለም። ወጉ “ይኼኛው ሕግ በሚሰጠኝ ሥልጣን፣ በዚህኛው ሕግ/መመሪያ/ልማድ ስለሽልማት ወዘተ በተደነገገው መሠረት፣ ይህንና ያንን ላደረጉ ሰዎች የሚሰጠውን ክብር፣ ለዚህ ለዚህ ተግባርህ ሰጠሁህ/ሸለምኩሽ” ማለት ነበር። ትራምፔት በመንፋት ሕግ፣ ሥርአት እና ሥነ ሥርአት (ሪቹዋል) ማቋቋም አይቻልም። ለመሆኑ ስለመሰል ሽልማቶች የሚደነግግ፣ በአዋቂዎች የተዘጋጀና ሕግ ሆኖ የጸደቀ ነገር አለን? “ከፍተኛ የክብር ዲፕሎማ” የሚለውን ስያሜ ከየት አመጣችሁት ወይስ መንገድ ላይ ፈጠራችሁት? ከ“ከፍተኛ የክብር ዲፕሎማ” ውጭ ያሉት የሽልማት አይነቶችና ደረጃቸው ምን ይመስላል? እስቲ የተጻፈ ነገር እንዳለ ጠቁሙኝ። እንደውጉማ የሽልማት ስያሜ ብቻ ሳይሆን አይነትም በሕግ መወሰን አለበት። እንዲያው ገበያ የወጣ ሰው ቆሌው እንዳመለከተው የገዛውን መሸለም የመንግሥት ወግ አይደለም።

የግርግሩን አስቂኝ ውጤት ለማየት በእንግሊዝኛ ስለሽልማቱ የተዘገበውን ማየት ይበቃል። “Ethiopia bestows highest national honor on ex-PM” ይላል። ይህንን በሽተኛ ትርጉም መጀመሪያ ያቀረበው አካል ማን እንደሆነ ባልውቅም ሌሎቹም እንደወረደ ሲቀባበሉት ያስገርማል። “ከፍተኛ የክብር ዲፕሎማ” የሚለውን “highest national honor” ብሎ ለመተርጎም ሁለቱ ስያሜዎች በሁለቱ አገሮች ባህልና ሕግ ውስጥ ያላቸውን ትርጉምና ክብደት መረዳት ያስፈልጋል። ይህን እንዳናደርግ ግን በኢትዮጵያ በኩል የታወቀ ትርጓሜ የለም። ታዲያ ተርጓሚው ከየት አመጣው? “ከፍተኛ የክብር ዲፕሎማ” የሚለውን “highest national honor” ብሎ የተረጎመ ሰው አማርኛም እንግሊዝኛም በሚገባ እንደማያውቅ መገመት ይቻላል። ስለክብር ሜዳዮችና ማእረግ ባህል ምንም ግንዛቤ ያለውም አይመስልም። አለዚያም ማምታታቱን ለፖለቲካ ፍጆታ ሆን ብሎ አድርጎታል።

ወግ ያለው፣ በሰጪውም በተቀባዩም፣ እንዲሁም በሕዝቡ የሚከበር ነገር ከፈለጋችሁ በቅድሚያ ሕግ፣ ሥርአት እና ሥነ ሥርአት አቋቁሙ። ከግርግርና ከዘማቻ ባህል ውጡ። ለዚህ ደሞ ከባዶ መነሣት የለባችሁም። ቀድምቶቹ ጥሩ መነሻ የሚሆኑ ተሞክሮዎችን ትተውልን አልፈዋል። መለስ ብሎ የዘመነ ቀኀሥንና ቀዳሚዎቻቸውንም ተሞክሮ መቃኘት ነው። በአገራችንን ልዩ ልዩ ባህሎችም የሚቀሰም ነገር አይጠፋም። የቤቱ ለማይጥመው ደሞ ለንደንን ወይም የኮንግረስ ቤተ መጻሕፍትን ማየት ነው። ጎረቤታችን ኬንያ እና ናይጄሪያም የተድራጀ ሕግ አላቸው። ሌላው ቀርቶ ለሽልማት የሚያጭ፣ የሚመረምር የጉምቶዎች ጉባኤም ያስፈልጋል፤ እንዳሁኑ በሞቅታ ኒሻን እንዳይታደል። ዝርዝሩ ብዙ ነው። ለመማር ጊዜ አለ።

ሌሎቻችን ተስማማንም አልተስማማንም፣ ሕግና ሥርዓት ቢኖር ኖሮ ለኀማደም ይሁን ለሌላ ሰው ሽልማት መስጠት ይቻል ነበር። ጠ/ሚ አብይ ሽልማቱን በመስጠት ውስጥ ፖለቲካዊና አገራዊ ግቦች እንዳሉት መገመት ይቻላል። ሆኖም፣ ስለሕግ የበለይነትና ተቋማዊ አሠራር ከሰበኩ አይቀር፣ ሽልማቱን አቆይተው ሕጉንና ሥርአቱን ቢያስቀድሙ ለራስቸውም ለአስተዳደራቸውም ክብር ይሆንላቸው ነበር። አሁን የተደረገው ግን ብሔራዊ ባንክ የማያውቀው ብር አትሞ እንደመስጠት ነው፤ ዋጋም ሕጋዊ እውቅናም የለውም።

የአሁኑ ሽልማት ለኀማደ ይገባ ነበር ወይ የሚለው ጥያቄ የሚመጣው ከዚህ ሁሉ በኋላ ነው። የትኛው ሽልማት? በሕግና በሥርአት ያልታወቀ ሽልማት ከጓደኛ ስጦታ በምን ይለያል? ጥሩ የሥራ ባልደረባ ሽኝት ነበር። አዲሱ መሪ ለቀዳሚው የክብር ግብዣ ማድረጉ መልካም ነው። ይኸው ነው።

በኢትዮጵያ ስለሚሰጡ የክብር ሽልማቶች ከዚህ ማስፈንጠሪያ የተወሰነ መረጃ ማግኘት ይችላሉ-https://www.royalark.net/Ethiopia/orders.htm

The post ሕግ የማያውቀው መንግሥታዊ ሽልማት፣ ብሔራዊ ባንክ የማያውቀው ብር ነው appeared first on Wazemaradio.

[…]

Hiber Special Program – Getachew Woyesa and Achamyeleh Tamiru

Hiber Special Program – Getachew Woyesa and Achamyeleh Tamiru […]

Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.