Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.

የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ 98 በመቶ ድምጽ በማግኘት አሸነፉ

(ኢሳት ዜና–ጥቅምት 20/2010) የኬንያው ፕሬዝዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ያለተቀናቃኝ በተካሄደው የሀገሪቱ 2ኛ ዙር ምርጫ 98 በመቶ ድምጽ በማግኘት ማሸናፋቸውን የምርጫ ኮሚሽኑ ዛሬ ይፋ አደረገ። ራሳቸውን ከምርጫው ያገለሉት የቅርብ ተፎካካሪው ራይላ ኦዲንጋ[…] […]

አወዛጋቢው የኬንያ ምርጫ እና ውጤቱ

የኬንያ የምርጫ እና የድንበር ኮሚሽን ዛሬ እንዳስታወቀው በስልጣን ላይ ያሉት ኡሁሩ ኬንያታ 98 በመቶ ድምጽ በማግኘት በሀገሪቱ በድጋሚ የተካሄደውን ምርጫ አሸንፈዋል፡፡ በጠቅላይ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በድጋሚ እንዲካሄድ ከተወሰነው ምርጫ በኋላ[…] […]

አወዛጋቢው የኬንያ ምርጫ እና ውጤቱ

የኬንያ የምርጫ እና የድንበር ኮሚሽን ዛሬ እንዳስታወቀው በስልጣን ላይ ያሉት ኡሁሩ ኬንያታ 98 በመቶ ድምጽ በማግኘት በሀገሪቱ በድጋሚ የተካሄደውን ምርጫ አሸንፈዋል፡፡ በጠቅላይ ፍርድ ቤት ትዕዛዝ በድጋሚ እንዲካሄድ ከተወሰነው ምርጫ በኋላ[…] […]

አፈትልኮ የወጣ መረጃ፦ “ስዩም ተሾመን ጨምሮ ሁለት ፀሃፊዎችን ለመግደል ታቅዷል!”

ይህ “ከከፍተኛ የደህንነት ኃላፊዎች አፈትልኮ ወጣ” የተባለው መረጃ ለመጀመሪያ ግዜ የደረሰኝ ባለፈው ሳምንት ሲሆን የስልክ ቃለ ምልልስ ይህን ማያያዣ (Link) በመጫን ማዳመጥ ይቻላል። በተደጋጋሚ እንዲህ ያለ የማስጠንቀቂያና ማስፈራሪያ ስለሚደርሰኝ ብዙም[…] […]

የከፍተኛው ፍርድ ቤት “የተዛቡ ዜናዎች ላይ እርምጃ እወስዳለሁ”አለ ።

የከፍተኛው ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4 ወንጀል ችሎት በፍርድ ቤት ውሎ ስለሚሰሩ “የተዛቡ ዜናዎች ላይ እርምጃ እወስዳለሁ” ብሎናል። Getachew Shiferaw “አንዳንድ ሪከርድ የተደረጉ ነገሮች ያሉ ያህል እያየን ነው” መሃል ዳኛው[…] […]

ኩላሊትዎን ሊጎዱ የሚችሉ ሁኔታዎች በጥቂቱ (በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር)

ኩላሊትዎን ሊጎዱ የሚችሉ ሁኔታዎች በጥቂቱ (በዶ/ር ሆነሊያት ኤፍሬም ቱፈር) ✔ በቂ ፈሳሽ አለመውሰድ በቂ ውሃን አለመጠጣት የኩላሊት ሥራ የሆነውን አላስፈላጊ ቆሻሻን ከሰውነታችን ማስወገድ በሚገባ እንዳያከናውን ስለሚያደርግ ቆሻሻው በኩላሊታችን ውስጥ ተከማችቶ[…] […]

ቅዱስ ሲኖዶስ: በወቅታዊ የሀገራችን ጉዳይ የ14 ቀናት ጸሎተ ምሕላ ያውጃል፤ ከመንግሥት ጋራ ይነጋገራል

ቅዱስ ሲኖዶስ: በወቅታዊ የሀገራችን ጉዳይ የ14 ቀናት ጸሎተ ምሕላ ያውጃል፤ ከመንግሥት ጋራ ይነጋገራል • በተለያዩ ክልሎች በተከሠቱ ግጭቶች ለተፈናቀሉት ድጋፍ እንዲሰጥ ወሰነ የሰው ዘር ኹሉ፥ ከረኃብ፣ ከእርዛት፣ ከበሽታና ከድንቁርና ተላቆ[…] […]

የአሰሪና ሰራተኛ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የሰራተኞችን መብት እንደሚያፍን ተገለጸ

የአሰሪና ሰራተኛ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የሰራተኞችን መብት እንደሚያፍን ተገለጸ ESAT – አዋጁ የመንግስት ሰራተኞችን የመደራጀት መብት የሚከለክልም ነው ተብሏል። የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን በጽህፈት ቤቱ ጥቅምት 13 2010 በረቂቅ አዋጁ[…] […]

የአሰሪና ሰራተኛ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የሰራተኞችን መብት እንደሚያፍን ተገለጸ።

የአሰሪና ሰራተኛ ማሻሻያ ረቂቅ አዋጅ የሰራተኞችን መብት እንደሚያፍን ተገለጸ ESAT – አዋጁ የመንግስት ሰራተኞችን የመደራጀት መብት የሚከለክልም ነው ተብሏል። የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን በጽህፈት ቤቱ ጥቅምት 13 2010 በረቂቅ አዋጁ[…] […]

የመጀመሪያዋ ህንዳዊት የነጻ ትግል ተወዳዳሪ

የመጀመሪያዋ ሴት ህንዳዊት የነጻ ትግል ተወዳዳሪ መሆን ምን ይመስላል? ራሷ ካቪታ ዴቪ ህልሟን ለማሳካት ቤተሰቦቿን እንዴት እንደተጋፈጠች ትነግረናለች።[…] […]

Categories

A sample text widget

Etiam pulvinar consectetur dolor sed malesuada. Ut convallis euismod dolor nec pretium. Nunc ut tristique massa.

Nam sodales mi vitae dolor ullamcorper et vulputate enim accumsan. Morbi orci magna, tincidunt vitae molestie nec, molestie at mi. Nulla nulla lorem, suscipit in posuere in, interdum non magna.