ያለንበት ጊዜ በተገኘው አጀንዳ ላይ የሚነፈስበት ሳይሆን ብስለት የሚጠየቅበት ጊዜ ነው::(ምንሊክ ሳልሳዊ)
የማይወራ አጀንዳ፣ የማይሰደብ አጀንዳ፣ የማይቀርብ አጀንዳ የለም፡፡ ችግሩ ግን አጀንዳ የትም አያደርሰንም፡፡ እፎይ ያሰኘናል – ከምን? ከትግል! በአጀንዳ ወጣልና! ልክ ልካቸውን ነገራቸው! ብለን ለጥ ብለን እንተኛለና ! ይሄ …
Source:: http://www.mereja.com/amharic/534058