የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ምክትል ገዥና የፋይናንስ ተቋማት ሱፐርቪዥን ዳይሬክተር በመሆን ሲያገለግሉ የቆዩት አቶ ጌታሁን ናና፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ሆነው እንዲሠሩ የቀረበው ሹመት ፀደቀ፡፡
የኢትዮጵያ ፋይናንስ ድርጅቶች ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ፣ ባለፈው ሳምንት መጨረሻ ላይ አቶ ጌታሁን የባንኩ ፕሬዚዳንት ሆነው እንዲሠሩ ሾሟል፡፡
…
Source:: http://www.mereja.com/amharic/521763