የዐብይ አህመድ አስተዳደርና ብልፅግና ፓርቲ ለሀገራችን ወደብ የህልውና ጉዳይ ነው፣ ይህንንም ማሳካት ትልቁ ግባችን ነው፣ ብለው ካወጁ ሳምንታት አለፉ። ይህ አወዛጋቢ የወደብ “ባለቤት” የመሆን ትልም ካስከተለው የዲፕሎማሲ ውጥረት ባሻገር ወደ ደም መፋሰሰ ሊያመራ የሚችልበት ዕድል ሰፋ ያለ ነው። ዋዜማ “ከስምንተኛው ወለል” መሰናዶ እንግዶች ጋብዛ አወያይታለች። እንድትመለከቱት እንጋብዛላን
The post ወደብ ያለ ጦርነት ? first appeared on Wazemaradio.
The post ወደብ ያለ ጦርነት ? appeared first on Wazemaradio.