ኦነግን በመቀላቀል ስልጠና ለመውሰድ አስበው ነበር የተባሉ ወጣቶች ተከሰሱ
• ከተከሳሾቹ መካከል የ16 አመት ታዳጊ ይገኝበታል
(በጌታቸው ሺፈራው)
የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ ኦነግን በመቀላቀል ወታደራዊና ፖሊቲካዊ ስልጠና ሊወስዱ አስበው ነበር በሚል በ5 ወጣቶች ላይ የሽብር ክስ መስርቷል፡፡ አቃቤ ህግ ተከሳሾቹ …
Source:: http://www.mereja.com/amharic/540816