“ኢትዮጵያን ለማጥፋት የሚቅበዘበዙ ሁሉ እነሱ ይጠፋሉ እንጂ ኢትዮጵያ አትጠፋም” ፕሮፈሰር አስራት ወልደየስ፣
ከዶ/ር አበባ ፈቃደ
ኢትዮጵያ በአለም ጥንታዊ የስልጣኔ ባለቤትነት፤ ቀዳሚና ዋና ከሆኑት ሀገራት ውስጥ አንዷና የመጀመሪያዋ ነች። በወዳጆቾ፣በተቀናቃኞ፣ በጠላቶቿ ሆነ በራሷ ሊቃውንት በኩል በታሪክና በሳይንስ መዛግብት፤ የሰልጣኔ ቁንጮ የፍጥረታት …
Source:: http://www.mereja.com/amharic/536693