ኢሳያስ እና ሻቢያ በኢትዮጵያ ፖለቲካ የችግር ወይስ የመፍትሔ አካል? (በወረታው ዋሴ)
“ኦኤምኤን» የተባለ የቴሌቪዥን ጣቢያ ከሻቢያው መሪ ኢሳያስ አፈወርቂ ጋር ያደረገውን ቃለ ምልልስ አዳመጥኩት፡፡ ከኢሳያስ ዲስኩር ምንም አዲስ ነገር አላገኘሁም፡፡ ሰውየው የኢትዮጵያን ፖለቲካ እያማሰለ መኖር ዋናው የህይወት መርሁ መሆኑን በግልፅ …
Source:: http://www.mereja.com/amharic/534125