አልሸባብ የአፍሪካ ህብረት ወታደሮች የለቀቋቸውን ከተሞች መያዙን ቀጥሏል። ትናንት ምችት በማእከላዊ ሶማሊያ የምትገኝ አንዲት ከተማ ጥለው የወጡ ሲሆን የአልቃኢዳ የሽብር ክንፍ የሆነው አልሸባብ በቁጥጥር ስር እንዳዋላት ተዘግቧል።
http://mereja.com/network/post/678/somalia-al-shabaab-recaptures-town-after-sna-au-troops-pull-ou…
Source:: http://www.mereja.com/amharic/524523