ትውልድን ከትውልድ፣ ዘመንን ከዘመን፣ ክስተትን ከክስተት፣ ያለፈውን ካለው፣እያነጻጸረ ዘመኑን እየቃኘ የሚያስቃኝ “በመለኮቱ የወረደው ክርስቶስ፤ የተዋረደውን ሰውነት ያሳርገው ዘንድ በለበሰው ሰውነት አረገ” በሚል ርእስ ካንሳስ በሚገኘው መድኃኔዓለም የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን በሚያገለግሉት ታላቁ ሊቅ ቀሲስ አስተርአየ ጽጌ የቀረበ ትምህርተ ወንጌል ነው። …
Source:: http://www.mereja.com/amharic/536581