በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ምክንያት በኮማንድ ፓስቱ ተይዘው ፤ አዋሽ አርባ ታስረው የነበሩ የፓለቲካ እስረኞች አሁን በዚህ ሰዓት አዲስ አበባ በሠላም ደርሠው ፥ ከእስር እየተፈቱ ነው።
ከአዲስ አበባ አካባቢ ተይዘው አዋሽ የነበሩት ተለቀው ወደየቤታቸው ገብተዋል፡፡ከነዚህም ውስጥ
1ኛ/መምህር አበበ አካሉ
2ኛመምህርና ጋዜጠኛ …
Source:: http://www.mereja.com/amharic/523755